Zechariah 5:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነቲ እተዛረበኒ መልኣኽ፡ ነቲ ኤፋ ናበይ እዮም ዚወስድዎ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእኔም ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ፦ እነዚህ የኢፍ መስፈሪያውን ወዴት ይወስዱታል? አልሁት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእኔም ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ። እነዚህ የኢፍ መስፈሪያውን ወዴት ይወስዱታል? አልሁት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእኔም ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ፦ “እነዚህ የኢፍ መስፈሪያውን ወዴት ይወስዱታል?” አልኩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ታን ታናና ሃሳይያ ኪታንቻ፥ “ሀዋንቱ ቁንኣ ሀቃ አፊኖ?” ያጋደ ኦቻድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, taani taananna haasayiyaa kiitanchchaa, «Hawanttu k'un"aa hak'a afiino?» yaagaade oochchaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka tanara haasayza kiitanchchaza, «Hayti daachchaa awa efizoo?» ga oychchadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ ታናራ ሃሳይዛ ኪታንቻዛ፥ «ሃይቲ ዳቻ ኣዋ ኤፊዞ?» ጋ ኦይቻዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኪታንቹዋኮ፥ “ሀይሳቲ ዳቹዋ አዉ ኤፎና?” ያጋዳ ኦይቻስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani kiitanchuwako, “Haysati daachuwa awu efoona?” yaagada oychas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረውንም መልአክ፣ “ቅርጫቱን የሚወስዱት ወዴት ነው?” አልሁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ “ቅርጫቱን ወዴት ነው የሚወስዱት?” ብዬ ጠየቅሁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዝዛረበኒ ዝነበረ መልኣኽ ከዓ “ነዝ መስፈሪ ኢፍ፥ ናበይ እየን ዝወስዳኦ ዘለዋ?” በልክዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነት ዝዛረበኒ ዝነበረ መልኣኽ ከኣ፡ ነዚ ኤፋ ናበይ እየን ዚወስዳኦ ዘለዋ፡ በልክው። |