Zechariah 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንመዓልቲ ንኣሽቱ ነገራት መን እዩ ዝነዓቕ፧ ንሳቶም ክሕጐሱን ነቲ ኣብ ኢድ ዘሩባቤል ዘሎ መትሓዚ ምስዞም ሸውዓተ ክርእይዎን እዮም። ኣብ ብዘላ ምድሪ ዚጐያ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጥቂቱን ነገር ቀን የናቀ ማን ነው? እነዚህ ሰባቱ ደስ ብሎአቸው በዘሩባቤል እጅ ቱንቢውን ያያሉ፣ እነዚህም በምድር ሁሉ የሚዘዋወሩ የእግዚአብሔር ዓይኖች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጥቂቱን ነገር ቀን የናቀ ማን ነው? እነዚህ ሰባቱ ደስ ብሎአቸው በዘሩባቤል እጅ ቱንቢውን ያያሉ፤ እነዚህም በምድር ሁሉ የሚዘዋወሩ የእግዚአብሔር ዓይኖች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዚህን የጥቂቱን ነገር ቀን የናቀ ማን ነው? በዘሩባቤል እጅ ቱንቢውን አይተው ይደሰታሉ። “እነዚህ ሰባቱም በምድር ሁሉ የሚዘዋወሩ የጌታ ዐይኖች ናቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ጉ ዶመ ካያ ኦናነ ግዶፐ ዛሩባቤላ ኩሽያን ቱምቢያ በኤዳ ዎደ ናሸታና፤ ሀዋንቱ ላፑን ጾምፐቱ ቢታ ኡባ ዩዪደ ጼልያ መና ጎዳ አይፈቱዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha guutsaa doometsaa kad'iyaa oonanne gidooppe Zarubaabeela kushiyan tumbbiyaa be'eedda wode nashettana; Hawanttu laappun s'omppetuu biittaa ubbaa yuuyyiide s'eelliyaa Med'inaa Godaa ayifetuwaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Guuththa miishshati haniza gallassi kadhiday oonee? Asay Zerubaabele kushen tumbe be7idi ufayettana; heyti laappun xomppeta istta bolla woththiza laappun ballati alame bolla yuuyi xeelliza GODAA ayfeta.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጉ ሚሻቲ ሃኒዛ ጋላሲ ካዳይ ኦኔ? ኣሳይ ዜሩባቤሌ ኩሼን ቱምቤ ቤኢዲ ኡፋዬታና፤ ሄይቲ ላፑን ጾምፔታ ኢስታ ቦላ ዎዛ ላፑን ባላቲ ኣላሜ ቦላ ዩዪ ጼሊዛ ጎዳ ኣይፌታ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ጉ ዶመ ካያ ኦንካ ጉየፐ ኡፋይታና፤ ኤንቲ ዛሩባበላ ኩሸን ቱምብያ በአና። ሀይሳቲ ላፑን ፆምፐት ቢታ ኡባ ዩይድ ፄልያ ጎዳ አይፈታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha guutha doomethaa kadhiya oonika guyepe ufaytana; enti Zarubaabela kushen tumbiya be7ana. Haysati laapun xompeti biitta ubbaa yuuyidi xeelliya Godaa ayfeta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የጥቂቱን ነገር ቀን የናቀ ማን ነው? ሰዎች በዘሩባቤል እጅ ቱንቢውን ሲያዩ ይደሰታሉ። “እነዚህ ሰባቱ በምድር ሁሉ የሚዘዋወሩ የእግዚአብሔር ዐይኖች ናቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ትንሽ ነገር የሚደረግበትን ቀን የናቀ ቱምቢውን በዘሩባቤል እጅ ሲያይ ይደሰታል፤ እነዚህ ሰባቱ መቅረዞች ዓለምን የሚያካልሉ የእግዚአብሔር ዐይኖች ናቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንመዓልቲ ኣናእሽቲ ነገር ዝንዕቕ መን እዩ? ኣብ ኢድ ዘሩባቤል ዘላ መለክዒት መንደቕ እንትሪኡ ክሕጐሱ እዮም፤ እዞም ሸውዓተ እዚኣቶም ከዓ፥ ኣብ ኵሉ ምድሪ ዝዘዋወሩ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንመዓልቲ ናኣሽቱ ነገር ዚንዕቕ መን እዩ፡ እዘን ሾብዓተ ንኹላ ምድሪ ዚዞራ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ነታ ኣብ ኢድ ዙሩባቤል ዘላ መለክዒት መንደቕ ተሐጎሰን ኪርእያኣ እየን። |