Zechariah 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦ እያሱ፡ ሊቀ ኻህናት፡ ንስኻን እቶም ኣብ ቅድሜኻ ተቐሚጦም ዘለዉ ብጾትካን፡ እንሆ፡ ባርያይ ቡቕሊ ኸውጽኦ እየ እሞ፡ ዝግረሙ ሰባት እዮም እሞ፡ ሕጂ ስምዓዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታላቁ ካህን ኢያሱ ሆይ፥ ስማ፣ በፊትህም የሚቀመጡት ባልንጀሮች ለምልክት የሚሆኑ ሰዎች ናቸውና ይስሙ፣ እነሆ፥ እኔ ባሪያዬን ቍጥቋጥ አወጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታላቁ ካህን ኢያሱ ሆይ፥ ስማ፤ በፊትህም የሚቀመጡት ባልንጀሮችህ ለምልክት የሚሆኑ ሰዎች ናቸውና ይስሙ፤ እነሆ፥ እኔ ባሪያዬን ቍጥቋጥ አወጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሊቀ ካህን ኢያሱ ሆይ፥ ስማ! በፊትህም የሚቀመጡት ባልንጀሮችህ ለሚመጣው ነገር ምልክት የሚሆኑ ሰዎች ናቸውና ይስሙ! እነሆ፥ እኔ አገልጋዬን ቁጥቋጡን አወጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ነኖ ቄስያ ኡባቱዋ ካፑዋ ኢያሱ፥ ሀዋ ስሳ! ስንና ያና ኬካባዉ ማላታ ግድያ ኔናና ኦያዋንቱካ ሀዋ ስስኖ! ታን ታሽያ ጌተትያ ታ ቆማ አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Nenoo k'eesiyaa ubbatuwaa kaappuwaa Iyyaasuu, hawaa sisa! Sintsanna yaana keekabaw malaataa gidiyaa neenana ootsiyaawanttukka hawaa sisino! Taani Tashiyaa geetettiyaa ta k'oomaa ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso qeeseta halaqa Iyaaso siya! Ne matan nena ooththi maaddizayti buro sinththafe hanana lo7o malata gidida gishshas isttika siyetto; hekko tani buro purcciza ta aylleza ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ቄሴታ ሃላቃ ኢያሶ ሲያ! ኔ ማታን ኔና ኦ ማዲዛይቲ ቡሮ ሲንፌ ሃናና ሎኦ ማላታ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስቲካ ሲዬቶ፤ ሄኮ ታኒ ቡሮ ፑርጪዛ ታ ኣይሌዛ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነ ሀላቃ እያሱ፥ ሀይሳ ስአ! ስንራ ያና ሎኦባስ ማላታ ግድዳይሳትነ ኔራ ኦይሳት ሀይሳ ስኦ! ታኒ፥ ‘ታሸ’ ጌተትያ ታ አይልያ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahine halaqa Iyyasu, haysa si7a! Sinthara yaana lo77obaas malaata gididaysatinne neera ootheysati haysa si7o! Taani, ‘Tashe’ geetetiya ta aylliya ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሊቀ ካህኑ ኢያሱ ሆይ፤ ስማ፤ በፊትህ የሚቀመጡትም ረዳቶችህ ገና ወደ ፊት ለሚመጡት ምልክት የሚሆኑ ሰዎች ናቸውና ይስሙ፤ እነሆ፤ ባሪያዬን ቍጥቋጡን አመጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሊቀ ካህናት ኢያሱ ሆይ! ይህን ስማ፤ እናንተም ከእርሱ ጋር በክህነት የምታገለግሉና ወደ ፊት ለሚሆነው መልካም ነገር ምልክት የምትሆኑ ይህን አድምጡ፤ ‘ቅርንጫፍ’ ተብሎ የሚጠራውን አገልጋዬን ወደ ፊት እልካለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣርከስ፥ ኣታ ዓብዪ ካህን ኢያሱ፥ ስማዕ፤ እቶም ኣብ ቅድሜኻ ዝቕመጡ ብፆትካውን፥ ንሳቶም ንምልክት ዝኾኑ ሰባት እዮም እሞ ይስምዑ፤ እንሆ፥ ኣነ ንባርያይ ቈጥቋጥ ከውፅእ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ፡ ኣታ እያሱ ሊቀ ኻህናት፡ ንስኻን እቶም ኣብ ቅድሜኻ ተቐሚጦም ዘለው ብጾትካን፡ ንሳቶም ንትእምርቲ ዚኾኑ ሰባት እዮም እሞ፡ ስማዕ፡ እንሆ፡ ኣነ ነቲ ባርያይ፡ እቲ ጨንፈር፡ ከምጽኦ እየ። |