Zechariah 3:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ድማ፡ ኣብ ርእሱ ጽብቕቲ ታርባ ይገብሩሉ። ኣብ ርእሱ ድማ ጽብቕቲ ተርባን ኣንቢሮም ክዳውንቲ ኣልበስዎ። መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ደው ኢሉ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግሞ፦ ንጹሕ ጥምጥም በራስ ላይ አድርጉ አለ። እነርሱም በራሱ ላይ ንጹሕ ጥምጥም አደረጉ፥ ልብስንም አለበሱት፣ የእግዚአብሔርም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞ። ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አድርጉ አለ። እነርሱም በራሱ ላይ ንጹሕ ጥምጥም አደረጉ፥ ልብስንም አለበሱት፤ የእግዚአብሔርም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም፥ “ንጹሕ የራስ ላይ ጥምጣም ያድርጉለት” አለ። እነርሱም በራሱ ላይ ንጹሕ ጥምጥም አደረጉ፥ ልብስንም አለበሱት፤ የጌታም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ታን፥ “ጌሻ ሻሽያ አ ሁጲያን ጻጽተ” ያጋድ። ኡንቱንቱካ እ አዛዜዳዋዳን ኦድኖ፤ ማዩዋካ አ ማይዜድኖ። መና ጎዳ ኪታንቻይ ሄ ዎደ አ ምይያን ኤቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Taan, «Geeshsha shaashiyaa Aa huup'iyaan s'aas'ite» yaagaad. Unttunttukka I azazeeddawaadan ootseeddino; mayuwaakka Aa mayzzeeddino. Med'inaa Godaa kiitanchchay he wode Aa miyyiyaan ek'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse tanikka, «Geeshsha goosse iza hu7en goozisite» ga azazadis; GODAA kiitanchchay iza achchan eqqi dishin geeshsha goosse iza hu7en goozisidanne may7oka mayzida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ታኒካ፥ «ጌሻ ጎሴ ኢዛ ሁኤን ጎዚሲቴ» ጋ ኣዛዛዲስ፤ ጎዳ ኪታንቻይ ኢዛ ኣቻን ኤቂ ዲሺን ጌሻ ጎሴ ኢዛ ሁኤን ጎዚሲዳኔ ማይኦካ ማይዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ፥ “ጌሻ ፃ ቃጭያ እያ ሁጰን ፃፅተ” ያግስ። ኤንቲ ኪትዳይሳዳ ኦዶሶና፤ ማኦ ማይዝዶሶና። ጎዳ ኪታንቾይ ሄ ዎደ እያ ምየን ኤቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani, “Geeshsha xaatha qaciya iya huuphen xaaxite” yaagis. Enti kiittidaysada oothidosona; ma7o mayzidosona. Godaa kiitanchoy he wode iya miyen eqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም፣ “ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አድርጉለት” አልሁ። የእግዚአብሔርም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ እያለ፣ ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አደረጉለት፤ ልብስም አለበሱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መልአኩም አገልጋዮቹን “ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አድርጉለት!” ብሎ አዘዘ፤ እነርሱም እንደ ታዘዙት አደረጉ፤ የእግዚአብሔር መልአክ እዚያው ቆሞ እንዳለ አገልጋዮቹ ኢያሱን አዲስ ልብስ አለበሱት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሱ ድማ “ኣብ ርእሱ ፅሩይ መጠምጠሚያ ጠምጥሙሉ” በሎም። ንሳቶም ድማ ንኢያሱ ፅሩይ መጠምጠሚያ ጠምጠሙሉ፤ ክዳውንቲውን ከደንዎ። እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ጥቓኡ ቖይሙ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸአ፡ ኣብ ርእሱ ጽሩይ መጠምጠምያ ተምጥሙሉ በልኩ። ንሳቶም ድማ ኣብ ርእሱ ጽሩይ መጠምጠምያ ጠምጠምሉ፡ ክዳውንቲውን ከደንዎ። እቲ መላኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ኣብኡ ቖይሙ ነበረ።