Zechariah 3:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ፡ ኣብ ርእሱ ጽብቕቲ ታርባ ይገብሩሉ። ኣብ ርእሱ ድማ ጽብቕቲ ተርባን ኣንቢሮም ክዳውንቲ ኣልበስዎ። መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ደው ኢሉ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞ፦ ንጹሕ ጥምጥም በራስ ላይ አድርጉ አለ። እነርሱም በራሱ ላይ ንጹሕ ጥምጥም አደረጉ፥ ልብስንም አለበሱት፣ የእግዚአብሔርም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞ። ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አድርጉ አለ። እነርሱም በራሱ ላይ ንጹሕ ጥምጥም አደረጉ፥ ልብስንም አለበሱት፤ የእግዚአብሔርም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም፥ “ንጹሕ የራስ ላይ ጥምጣም ያድርጉለት” አለ። እነርሱም በራሱ ላይ ንጹሕ ጥምጥም አደረጉ፥ ልብስንም አለበሱት፤ የጌታም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ታን፥ “ጌሻ ሻሽያ አ ሁጲያን ጻጽተ” ያጋድ። ኡንቱንቱካ እ አዛዜዳዋዳን ኦድኖ፤ ማዩዋካ አ ማይዜድኖ። መና ጎዳ ኪታንቻይ ሄ ዎደ አ ምይያን ኤቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Taan, «Geeshsha shaashiyaa Aa huup'iyaan s'aas'ite» yaagaad. Unttunttukka I azazeeddawaadan ootseeddino; mayuwaakka Aa mayzzeeddino. Med'inaa Godaa kiitanchchay he wode Aa miyyiyaan ek'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse tanikka, «Geeshsha goosse iza hu7en goozisite» ga azazadis; GODAA kiitanchchay iza achchan eqqi dishin geeshsha goosse iza hu7en goozisidanne may7oka mayzida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ታኒካ፥ «ጌሻ ጎሴ ኢዛ ሁኤን ጎዚሲቴ» ጋ ኣዛዛዲስ፤ ጎዳ ኪታንቻይ ኢዛ ኣቻን ኤቂ ዲሺን ጌሻ ጎሴ ኢዛ ሁኤን ጎዚሲዳኔ ማይኦካ ማይዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ “ጌሻ ፃ ቃጭያ እያ ሁጰን ፃፅተ” ያግስ። ኤንቲ ኪትዳይሳዳ ኦዶሶና፤ ማኦ ማይዝዶሶና። ጎዳ ኪታንቾይ ሄ ዎደ እያ ምየን ኤቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, “Geeshsha xaatha qaciya iya huuphen xaaxite” yaagis. Enti kiittidaysada oothidosona; ma7o mayzidosona. Godaa kiitanchoy he wode iya miyen eqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም፣ “ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አድርጉለት” አልሁ። የእግዚአብሔርም መልአክ በአጠገቡ ቆሞ እያለ፣ ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አደረጉለት፤ ልብስም አለበሱት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መልአኩም አገልጋዮቹን “ንጹሕ ጥምጥም በራሱ ላይ አድርጉለት!” ብሎ አዘዘ፤ እነርሱም እንደ ታዘዙት አደረጉ፤ የእግዚአብሔር መልአክ እዚያው ቆሞ እንዳለ አገልጋዮቹ ኢያሱን አዲስ ልብስ አለበሱት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሱ ድማ “ኣብ ርእሱ ፅሩይ መጠምጠሚያ ጠምጥሙሉ” በሎም። ንሳቶም ድማ ንኢያሱ ፅሩይ መጠምጠሚያ ጠምጠሙሉ፤ ክዳውንቲውን ከደንዎ። እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ጥቓኡ ቖይሙ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸአ፡ ኣብ ርእሱ ጽሩይ መጠምጠምያ ተምጥሙሉ በልኩ። ንሳቶም ድማ ኣብ ርእሱ ጽሩይ መጠምጠምያ ጠምጠምሉ፡ ክዳውንቲውን ከደንዎ። እቲ መላኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ኣብኡ ቖይሙ ነበረ። |