Zechariah 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ብጽሒት ይሁዳ ኣብታ ቅድስቲ ምድሪ ኺወርስ እዩ፣ ንየሩሳሌም ድማ ከም ብሓድሽ ኪሐርያ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ይሁዳን እድል ፈንታው አድርጎ በተቀደሰችው ምድር ይወርሰዋል፥ ኢየሩሳሌምንም ዳግመኛ ይመርጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ይሁዳን እድል ፈንታው አድርጎ በተቀደሰችው ምድር ይወርሰዋል፥ ኢየሩሳሌምንም ዳግመኛ ይመርጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላልና፦ ከክብሩ በኋላ ወደ ዘረፏችሁ አሕዛብ ልኮኛል፥ የሚነካችሁ በቀጥታ እኔን የዓይኔን ብሌን ይነካል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ቢታን መና ጎዳይ ይሁዳ ባረና ጋኬዳ ግሹዋ ኦደ ላታና፤ የሩሳላመካ እ ዛረደ ዶራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha biittaan Med'inaa Goday Yihudaa barena gakkeedda gishuwaa ootsiide laattana; Yerusaalamekka I zaaretsiide doorana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY geeshsha biittayn Yuhuda baas buzo histti laattana; Yerusalaamekka zaari doorana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጌሻ ቢታይን ዩሁዳ ባስ ቡዞ ሂስቲ ላታና፤ ዬሩሳላሜካ ዛሪ ዶራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ቢታን ይሁዳ፥ ባና ጋክዳ ግሾ ኦድ ላታና፤ የሩሳላመ ዛሪድ ዶራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha biittan Yihuda, bana gakida gisho oothidi laattana; Yerusalaame zaaridi doorana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም በተቀደሰችው ምድር ይሁዳን ርስቱ አድርጎ ይወርሳል፤ ኢየሩሳሌምንም እንደ ገና ይመርጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተቀደሰችው ምድር ይሁዳን የራሱ ርስት ያደርጋታል፤ ኢየሩሳሌምንም እንደገና ይመርጣታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣብታ ቕድስቲ ምድሪ፥ ንይሁዳ ኸም ግደኡ ክወርሳ፥ ንኢየሩሳሌም ከዓ መሊሱ ኽሓርያ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣብታ ቅድስቲ ሃገር ንይሁዳ ኸም ግዲኡ ኺርስትያ፡ ንዮርሳሌም ከአ ገና ኺሐርያ እዩ። |