Zechariah 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ካብ የሩሳሌም ህያው ማያት ኪወጽእ እዩ። ፍርቆም ናብቲ ናይ ቀደም ባሕሪ ገጾም ፍርቆም ድማ ናብ ድሕሪት ባሕሪ ገጾም፤ ኣብ ሓጋይ ኣብ ክረምቲ ድማ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን የሕይወት ውኃ ከኢየሩሳሌም ይወጣል፣ እኵሌታው ወደ ምሥራቁ ባሕር፥ እኵሌታውም ወደ ምዕራቡ ባሕር ይሄዳል፣ ይህ በበጋና በክረምት ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን የሕይወት ውኃ ከኢየሩሳሌም ይወጣል፤ እኵሌታው ወደ ምሥራቁ ባሕር፥ እኵሌታውም ወደ ምዕራቡ ባሕር ይሄዳል፤ ይህ በበጋና በክረምት ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን የሕይወት ውኃ ከኢየሩሳሌም ይወጣል፥ እኩሌታው ወደ ምሥራቁ ባሕር፥ እኩሌታውም ወደ ምዕራቡ ባሕር ይወርዳል፤ ይህ በበጋና በክረምት የማያቋርጥ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ደኡዋ ሃይ የሩሳላመፐ ጎጋና፤ አፐ ባጋይ ማጽንያ አባን ገላና፤ ቃይ ባጋይ ሜድተራነ አባን ገላና። ሄ ሃይ ባልጉዋን ቦንያን ጎጊደ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi de'uwaa haatsay Yerusaalameppe goggana; aappe baggay Mas'iniyaa Abban gelana; k'ay baggay Meediteraane Abban gelana. He haatsay balgguwaan boniyaan goggiidde de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Yerusalaameppe de7o haaththi pulttana; izappe baggay arshey mokkiza baggan diza hayqo abban gelana; baggay qasse arshey wulliza baggara diza Mediteraane abban gelana; bone gidiin balgo gidiin layth kumeth pacey baynda goggishe de7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ዬሩሳላሜፔ ዴኦ ሃ ፑልታና፤ ኢዛፔ ባጋይ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋን ዲዛ ሃይቆ ኣባን ጌላና፤ ባጋይ ቃሴ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ሜዲቴራኔ ኣባን ጌላና፤ ቦኔ ጊዲን ባልጎ ጊዲን ላይ ኩሜ ፓጬይ ባይንዳ ጎጊሼ ዴኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ደኦ ሃይ የሩሳላመፐ ጎጋና፤ እያፐ ባጋይ ማፅነ አባን ገላና፤ ቃስ ባጋይ መደትራነ አባን ገላና። ሄ ሃይ ባልጎነ ቦነ ጎግሸ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode de7o haathay Yerusalaamepe goggana; iyape baggay Maxine Abban gelana; qassi baggay Medetiraane Abban gelana. He haathay balgonne bone goggishe daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን የሕይወት ውሃ ከኢየሩሳሌም ይፈልቃል፤ እኩሌታው ወደ ምሥራቁ ባሕር ፣ እኩሌታውም ወደ ምዕራቡ ባሕር ይፈስሳል፤ ይህም በበጋና በክረምት ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ቀን ከኢየሩሳሌም የሕይወት ውሃ ይፈልቃል፤ ከእርሱም እኩሌታው በምሥራቅ በኩል ወደ ሙት ባሕር፥ እኩሌታው በምዕራብ በኩል ወደ ሜዲቴራኒያን ባሕር ይፈስሳል፤ በበጋም ሆነ በክረምት ዓመቱን ሙሉ ሲፈስ ይኖራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ማይ ህይወት ካብ ኢየሩሳሌም ክውሕጅ እዩ፤ ፍርቁ ናብ ምስራቓዊ ባሕሪ፥ ፍርቁ ኸዓ ናብ ምዕራባዊ ባሕሪ ኣቢሉ ኽፈስስ እዩ። እዙይ ብሓጋይን ብኽረምትን ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዕዓቲ እቲኣ ድማ ኪኸውን እዩ፡ ህያው ማያት ካብ ዮርሳሌም፡ ፈረቓኡ ንና ምብራቓዊ ባሕሪ፡ ፈረቓኡ ኸአ ናብ ምዕራብዊ ባሕር ኣቢሉ ኺወጽእ እዩ፡ ብሓጋይን ብኽረምትን ክህሉ እዩ። |