Zechariah 14:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኣብ ደወል ኣፍራስ፡ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ፡ ኪኸውን እዩ። እቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዘሎ ድስቲ ድማ ከምቲ ኣብ ቅድሚ መሰውኢ ዘሎ ሳእኒ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኵራ ላይ፦ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ተብሎ ይጻፋል፣ በእግዚአብሔርም ቤት ያሉ ምንቸቶች በመሠዊያው ፊት እንዳሉ ዳካዎች ይሆናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኵራ ላይ። ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ተብሎ ይጻፋል፤ በእግዚአብሔርም ቤት ያሉ ምንቸቶች በመሠዊያው ፊት እንዳሉ ዳካዎች ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኩራ ላይ፦ “ለጌታ የተቀደሰ” ተብሎ ይጻፋል። በጌታም ቤት ያሉ ምንቸቶች በመሠዊያው ፊት እንዳሉ ዳካዎች ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ፓራቱዋ ቆያን አያ ዳላቱዋ ቦላንካ፥ “መና ጎዳዉ ጌዬዳዋ” ጌተቲደ ጻፈታና። መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ካያ ኦቶቱካ ያርሽያ ሳኣ ስንን ደእያ ጌሻ ከረቱዋ ማላ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi paratuwaa k'ood'iyaan aatsiya daalatuwaa bollankka, «Med'inaa Godaw Geeyeeddawaa» geetettiide s'aafettana. Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa katsiyaa ototuukka yarshshiyaa sa'aa sintsan de'iyaa geeshsha keretuwaa mala gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode parata qoodhen qashettiza daala ubbaa bolla, «Hayssi Xoossas dummatidayssa» giza qaalay xaafettana; GODAA Keeththa giddon kath kaththiza ototikka yarsho yarshizaso sinththan diza saaneta mala dummatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ፓራታ ቆን ቃሼቲዛ ዳላ ኡባ ቦላ፥ «ሃይሲ ጾሳስ ዱማቲዳይሳ» ጊዛ ቃላይ ጻፌታና፤ ጎዳ ኬ ጊዶን ካ ካዛ ኦቶቲካ ያርሾ ያርሺዛሶ ሲንን ዲዛ ሳኔታ ማላ ዱማታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ፓራታ ቆን ደእያ ሻሾትያ ቦላ፥ “ጎዳስ ጌይዳይሳ” ጌተትያ ማላ ፁፈይ ፃፈታና። ፆሳ ኬን ደእያ ካያ ኦቶይ ያርሾ በሳ ማታን ደእያ ሳንያ መላ ጌሽ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode parata qoodhen de7iya shaashshotiya bolla, “Godaas Geeyidaysa” geetetiya malla xuufey xaafetana. Xoossa keethan de7iya kathiya otoy yarsho bessa matan de7iya saaniya mela geeshshi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኵራ ላይ፣ “ቅዱስ ለእግዚአብሔር ” የሚል ጽሑፍ ይቀረጻል፤ በእግዚአብሔር ቤት ያሉ የማብሰያ ምንቸቶች ከመሠዊያው ፊት ለፊት እንዳሉ ሳሕኖች የተቀደሱ ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ በፈረሶች አንገት ላይ በሚንጠለጠል ቃጭል ሁሉ ላይ “ለእግዚአብሔር የተለየ” የሚል የጽሕፈት ምልክት ይቀረጽበታል፤ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ያለው የማብሰያ ማሰሮ በመሠዊያው ላይ እንደሚገኘው ሳሕን የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቃጭል ኣፍራስ “ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ” ዝብል ክፀሓፍ እዩ። እቲ ኣብ ቤተ መቕደስ ዘሎ ድስትታት ከዓ፥ ከምቲ ኣብ ቅድሚ መሰውኢ ዘሎ ሒላባት ቅዱስ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቃጽል ኣፍራስ፡ ቅዱስ ንእግዝኣብሄር፡ ዚብል ኪጽሐፍ እዩ። እት ኣብ ቢቤ እግዚኣብሄር ዘሎ ድስትታት ከምቲ ኣብ ቅዱስ መሰውእ ዘሎ ሓሊባት ኪኸውን እዩ።