Zechariah 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኣብ ደወል ኣፍራስ፡ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ፡ ኪኸውን እዩ። እቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዘሎ ድስቲ ድማ ከምቲ ኣብ ቅድሚ መሰውኢ ዘሎ ሳእኒ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኵራ ላይ፦ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ተብሎ ይጻፋል፣ በእግዚአብሔርም ቤት ያሉ ምንቸቶች በመሠዊያው ፊት እንዳሉ ዳካዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኵራ ላይ። ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ተብሎ ይጻፋል፤ በእግዚአብሔርም ቤት ያሉ ምንቸቶች በመሠዊያው ፊት እንዳሉ ዳካዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኩራ ላይ፦ “ለጌታ የተቀደሰ” ተብሎ ይጻፋል። በጌታም ቤት ያሉ ምንቸቶች በመሠዊያው ፊት እንዳሉ ዳካዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ፓራቱዋ ቆያን አያ ዳላቱዋ ቦላንካ፥ “መና ጎዳዉ ጌዬዳዋ” ጌተቲደ ጻፈታና። መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ካያ ኦቶቱካ ያርሽያ ሳኣ ስንን ደእያ ጌሻ ከረቱዋ ማላ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi paratuwaa k'ood'iyaan aatsiya daalatuwaa bollankka, «Med'inaa Godaw Geeyeeddawaa» geetettiide s'aafettana. Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa katsiyaa ototuukka yarshshiyaa sa'aa sintsan de'iyaa geeshsha keretuwaa mala gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode parata qoodhen qashettiza daala ubbaa bolla, «Hayssi Xoossas dummatidayssa» giza qaalay xaafettana; GODAA Keeththa giddon kath kaththiza ototikka yarsho yarshizaso sinththan diza saaneta mala dummatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ፓራታ ቆን ቃሼቲዛ ዳላ ኡባ ቦላ፥ «ሃይሲ ጾሳስ ዱማቲዳይሳ» ጊዛ ቃላይ ጻፌታና፤ ጎዳ ኬ ጊዶን ካ ካዛ ኦቶቲካ ያርሾ ያርሺዛሶ ሲንን ዲዛ ሳኔታ ማላ ዱማታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ፓራታ ቆን ደእያ ሻሾትያ ቦላ፥ “ጎዳስ ጌይዳይሳ” ጌተትያ ማላ ፁፈይ ፃፈታና። ፆሳ ኬን ደእያ ካያ ኦቶይ ያርሾ በሳ ማታን ደእያ ሳንያ መላ ጌሽ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode parata qoodhen de7iya shaashshotiya bolla, “Godaas Geeyidaysa” geetetiya malla xuufey xaafetana. Xoossa keethan de7iya kathiya otoy yarsho bessa matan de7iya saaniya mela geeshshi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ቀን በፈረሶች ሻኵራ ላይ፣ “ቅዱስ ለእግዚአብሔር ” የሚል ጽሑፍ ይቀረጻል፤ በእግዚአብሔር ቤት ያሉ የማብሰያ ምንቸቶች ከመሠዊያው ፊት ለፊት እንዳሉ ሳሕኖች የተቀደሱ ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ በፈረሶች አንገት ላይ በሚንጠለጠል ቃጭል ሁሉ ላይ “ለእግዚአብሔር የተለየ” የሚል የጽሕፈት ምልክት ይቀረጽበታል፤ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ያለው የማብሰያ ማሰሮ በመሠዊያው ላይ እንደሚገኘው ሳሕን የተቀደሰ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቃጭል ኣፍራስ “ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ” ዝብል ክፀሓፍ እዩ። እቲ ኣብ ቤተ መቕደስ ዘሎ ድስትታት ከዓ፥ ከምቲ ኣብ ቅድሚ መሰውኢ ዘሎ ሒላባት ቅዱስ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቃጽል ኣፍራስ፡ ቅዱስ ንእግዝኣብሄር፡ ዚብል ኪጽሐፍ እዩ። እት ኣብ ቢቤ እግዚኣብሄር ዘሎ ድስትታት ከምቲ ኣብ ቅዱስ መሰውእ ዘሎ ሓሊባት ኪኸውን እዩ። |