Zechariah 14:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዝናም ዘይብሉ ወለዶ ግብጺ እንተ ዘይደየበን እንተ ዘይመጸን ድማ። እግዚኣብሄር ነቶም በዓል ዳስ ኬብዕሉ ዘይደይቡ ኣህዛብ ዚወቕዖ መዓት ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የግብጽም ወገን ባይወጣ ወደዚያም ባይመጣ፥ እግዚአብሔር የዳስ በዓልን ያከብሩ ዘንድ የማይወጡትን አሕዛብ የሚቀሥፍበት ቸነፈር በእርሱ ላይ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የግብጽም ወገን ባይወጣ ወደዚያም ባይመጣ፥ እግዚአብሔር የዳስ በዓልን ያከብሩ ዘንድ የማይወጡትን አሕዛብ የሚቀሥፍበት ቸነፈር በእርሱ ላይ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የግብጽም ወገን ባይወጣ ወደዚያም ባይሄድ፥ ጌታ የዳስ በዓልን ለማክበር የማይወጡትን አሕዛብ የሚቀሥፍበት ቸነፈር በእርሱ ላይ ይመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ ቢታ አሳይካ ቢደ ጎይነናን እጾፐ እራይ ቡከና፥ ዳስያ ባላ ቦንቻናዉ ቤናን እጽያ አሳ መና ጎዳይ ሾጭያ ቦሻይ ኡንቱንቱ ቦላንካ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e biittaa asaykka biide goyinnennan is's'ooppe iray bukkenna, Daasiyaa Baalaa bonchchanaw beennan is's'iyaa asaa Med'inaa Goday shoc'iyaa boshay unttunttu bollankka yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe asaykka hee bontta iray isttas bukkenna; Yerusalaame kezidi daase ba7aale bonchchontta ixxida kawoteththata bolla GODAY ehana boshaa istta bolla ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ኣሳይካ ሄ ቦንታ ኢራይ ኢስታስ ቡኬና፤ ዬሩሳላሜ ኬዚዲ ዳሴ ባኣሌ ቦንቾንታ ኢጺዳ ካዎቴታ ቦላ ጎዳይ ኤሃና ቦሻ ኢስታ ቦላ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ አሳይ ብድ ጎይኖና እፅኮ፥ ሻቃራ ባኣለ ቦንቻናዉ ቦና እፅዳ አሳ ቦላ ጋክዳ ጋዶይ ኤንታ ቦላ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe asay bidi goyinnona ixiko, Shaqara Ba7aale bonchanaw boonna ixida asaa bolla gakida gadoy enta bolla yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የግብፅም ሰዎች ወደዚያ ሳይወጡ ቢቀሩ፣ ዝናብ አያገኙም፤ እግዚአብሔር ወጥተው የዳስ በዓልን በማያከብሩ አሕዛብ ላይ የሚያደርሰውን መቅሠፍት በእነርሱም ላይ ያመጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ግብጻውያንም በዓሉን ለማክበር ወደ ኢየሩሳሌም ወጥተው በእግዚአብሔር ፊት መቅረብ ባይፈልጉ፥ “ወደ ኢየሩሳሌም ወጥተን የዳስ በዓል አናከብርም” በሚሉ መንግሥታት ላይ የሚደርሰው ቀሣፊ በሽታ ይመጣባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግብፃውያን ናብ ኢየሩሳሌም እንተ ዘይደየቡን በዓል ዳስ እንተ ዘየብዓሉን፥ እግዚኣብሄር ነቶም በዓል ዳስ ከብዕሉ፥ ናብ ኢየሩሳሌም ኣብ ልዕሊ ዘይድይቡ ኣህዛብ፥ ዝቐፅዐሉ መዓት ከውርደሎም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዓሌት እንተ ዝዘደየቡን ዘይመጹን ከአ ናብኦምውን ኣይኪዘንምን እዩ። እዚ እቲ እግዚኣብሄር ነቶም በዕል ዳስ ኬብዕሉ ዘይድይቡ ኣህዛብ ዚቐጽዓሉ መዓት እዩ።