Zechariah 14:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዝናም ዘይብሉ ወለዶ ግብጺ እንተ ዘይደየበን እንተ ዘይመጸን ድማ። እግዚኣብሄር ነቶም በዓል ዳስ ኬብዕሉ ዘይደይቡ ኣህዛብ ዚወቕዖ መዓት ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የግብጽም ወገን ባይወጣ ወደዚያም ባይመጣ፥ እግዚአብሔር የዳስ በዓልን ያከብሩ ዘንድ የማይወጡትን አሕዛብ የሚቀሥፍበት ቸነፈር በእርሱ ላይ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግብጽም ወገን ባይወጣ ወደዚያም ባይመጣ፥ እግዚአብሔር የዳስ በዓልን ያከብሩ ዘንድ የማይወጡትን አሕዛብ የሚቀሥፍበት ቸነፈር በእርሱ ላይ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የግብጽም ወገን ባይወጣ ወደዚያም ባይሄድ፥ ጌታ የዳስ በዓልን ለማክበር የማይወጡትን አሕዛብ የሚቀሥፍበት ቸነፈር በእርሱ ላይ ይመጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ቢታ አሳይካ ቢደ ጎይነናን እጾፐ እራይ ቡከና፥ ዳስያ ባላ ቦንቻናዉ ቤናን እጽያ አሳ መና ጎዳይ ሾጭያ ቦሻይ ኡንቱንቱ ቦላንካ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e biittaa asaykka biide goyinnennan is's'ooppe iray bukkenna, Daasiyaa Baalaa bonchchanaw beennan is's'iyaa asaa Med'inaa Goday shoc'iyaa boshay unttunttu bollankka yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe asaykka hee bontta iray isttas bukkenna; Yerusalaame kezidi daase ba7aale bonchchontta ixxida kawoteththata bolla GODAY ehana boshaa istta bolla ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ኣሳይካ ሄ ቦንታ ኢራይ ኢስታስ ቡኬና፤ ዬሩሳላሜ ኬዚዲ ዳሴ ባኣሌ ቦንቾንታ ኢጺዳ ካዎቴታ ቦላ ጎዳይ ኤሃና ቦሻ ኢስታ ቦላ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ አሳይ ብድ ጎይኖና እፅኮ፥ ሻቃራ ባኣለ ቦንቻናዉ ቦና እፅዳ አሳ ቦላ ጋክዳ ጋዶይ ኤንታ ቦላ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe asay bidi goyinnona ixiko, Shaqara Ba7aale bonchanaw boonna ixida asaa bolla gakida gadoy enta bolla yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የግብፅም ሰዎች ወደዚያ ሳይወጡ ቢቀሩ፣ ዝናብ አያገኙም፤ እግዚአብሔር ወጥተው የዳስ በዓልን በማያከብሩ አሕዛብ ላይ የሚያደርሰውን መቅሠፍት በእነርሱም ላይ ያመጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግብጻውያንም በዓሉን ለማክበር ወደ ኢየሩሳሌም ወጥተው በእግዚአብሔር ፊት መቅረብ ባይፈልጉ፥ “ወደ ኢየሩሳሌም ወጥተን የዳስ በዓል አናከብርም” በሚሉ መንግሥታት ላይ የሚደርሰው ቀሣፊ በሽታ ይመጣባቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግብፃውያን ናብ ኢየሩሳሌም እንተ ዘይደየቡን በዓል ዳስ እንተ ዘየብዓሉን፥ እግዚኣብሄር ነቶም በዓል ዳስ ከብዕሉ፥ ናብ ኢየሩሳሌም ኣብ ልዕሊ ዘይድይቡ ኣህዛብ፥ ዝቐፅዐሉ መዓት ከውርደሎም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሌት እንተ ዝዘደየቡን ዘይመጹን ከአ ናብኦምውን ኣይኪዘንምን እዩ። እዚ እቲ እግዚኣብሄር ነቶም በዕል ዳስ ኬብዕሉ ዘይድይቡ ኣህዛብ ዚቐጽዓሉ መዓት እዩ። |