Zechariah 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኵሎም ዓሌታት ምድሪ ንንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኬምልኽ ናብ የሩሳሌም ዘይደየበ፡ ኣብ ልዕሊኦም እውን ዝናም ኣይክዘንብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከምድርም ወገኖች ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ዘንድ ወደ ኢየሩሳሌም ለማይወጡ ለእነርሱ ዝናብ አይዘንብላቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከምድርም ወገኖች ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ዘንድ ወደ ኢየሩሳሌም ለማይወጡ ለእነርሱ ዝናብ አይዘንብላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከምድርም ወገኖች ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለመስገድ ወደ ኢየሩሳሌም ለማይወጡ ለእነርሱ ዝናብ አይዘንብላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሀ ሳኣን ደእያ አሳፐ ኦንነ ካትያዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ ጎይናናዉ የሩሳላመ ቤናን ዮፐ፥ ሄ አሳዉ እራይ ቡከና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay ha sa'aan de'iyaa asaappe ooninne Kaatiyaw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw goyinnanaw Yerusaalame beennan d'ayooppe, he asaw iray bukkenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAAS goynnanaas Yerusalaame shiiqontta biitta kawoteththata ubbaas iray bukkenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳስ ጎይናናስ ዬሩሳላሜ ሺቆንታ ቢታ ካዎቴታ ኡባስ ኢራይ ቡኬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳአን ደእያ አሳፐ ኦንካ ካዋ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ጎይናናዉ የሩሳላመ ቦና እፅኮ፥ ኤንታዉ እር ቡከና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sa7an de7iya asaape oonika Kawa, Ubbaafe Wolqaama Godaa goyinnanaw Yerusalaame boonna ixiko, entaw iri bukenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምድር ሕዝብ ሁሉ ለንጉሡ፣ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ሊሰግዱ ወደ ኢየሩሳሌም የማይወጡ ከሆነ ዝናብ አያገኙም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለንጉሡ ለሠራዊት አምላክ የማይሰግዱለት ሕዝቦች ቢኖሩ በምድራቸው ዝናብ አይዘንብላቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኵሎም ኣህዛብ ምድሪ፥ ነቲ ንጉስ፥ ንጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ክሰግዱ፥ ናብ ኢየሩሳሌም እንተ ዘይደዪቦም፥ ዝናም ኣይዘንቦምን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ ገለ ኻብዞም ዓሌት ምድሪ ነቲ ንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ክሰግዱሉ፡ ናብ ዮርሳሌም ንተ ዘይደየቡ ኣብኦም ዝናም ኣይኪዘንምን እዩ።