Zechariah 14:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኵሎም እቶም ናብ የሩሳሌም እተጓዕዙ ኣህዛብ ዝተረፈ ዘበለ ዅሉ ድማ፡ ዓመት ዓመት ንንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኬምልኽን በዓል ድንኳን ከብዕልን ይድይብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኢየሩሳሌም ላይ ከመጡት ከአሕዛብ ሁሉ የቀሩት ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ዘንድ፥ የዳስ በዓልንም ያከብሩ ዘንድ በየዓመቱ ይወጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኢየሩሳሌም ላይ ከመጡት ከአሕዛብ ሁሉ የቀሩት ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ዘንድ፥ የዳስ በዓልንም ያከብሩ ዘንድ በየዓመቱ ይወጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኢየሩሳሌም ላይ ከመጡት ከአሕዛብ ሁሉ የቀሩት ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለመስገድ፥ የዳስ በዓልንም ለማክበር በየዓመቱ ይወጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ የሩሳላመና ኦለቴዳ ካዉተቱዋ ኡባፐ ፓጻ አቴዳ ኡባይ ካትያዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ ጎይናናዉነ ዳስያ ባኣላ ቦንቻናዉ ላይን ላይን የሩሳላመ ባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Yerusaalamenna oletteedda kawutetsatuwaa ubbaappe pas'a atteeda ubbay Kaatiyaw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw goyinnanawunne Daasiyaa Ba'aalaa bonchchanaw laytsan laytsan Yerusaalame baana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Yerusalaame olana kezida kawoteththatappe hayqqontta attida ubbay Ubbaafe Wolqqama GODAAS goynnanaassinne daase ba7aale bonchchanaas layththan layththan Yerusalaamen shiiqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዬሩሳላሜ ኦላና ኬዚዳ ካዎቴታፔ ሃይቆንታ ኣቲዳ ኡባይ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳስ ጎይናናሲኔ ዳሴ ባኣሌ ቦንቻናስ ላይን ላይን ዬሩሳላሜን ሺቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ የሩሳላመ ኦልዳ ካዎተታፐ አትዳ ኡባይ ካዋ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ጎይናናዉነ ሻቃራ ባኣለ ቦንቻናዉ ላይን ላይን የሩሳላመ ባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Yerusalaame olida kawotethatape attida ubbay Kawa, Ubbaafe Wolqaama Godaa goyinnanawunne Shaqara Ba7aale bonchanaw laythan laythan Yerusalaame baana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢየሩሳሌምን ከወጓት አሕዛብ ከሞት የተረፉት ሁሉ ለንጉሡ፣ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ለመስገድና የዳስን በዓል ለማክበር በየዓመቱ ይወጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ኢየሩሳሌምን ከወጉአት መንግሥታት መካከል ከጥፋት የተረፉት ለንጉሡ ለሠራዊት አምላክ ሊሰግዱለትና የዳስ በዓልንም ለማክበር በየዓመቱ ወደ ኢየሩሳሌም ይወጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኻብቶም ንኢየሩሳሌም ዝወግእዋ ኣህዛብ፥ ካብ ሞት ዝተረፉ ዅሎም፥ ነቲ ንጉስ፥ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ንምስጋድን በዓል ዳስ ንምኽባርን፥ በብዓመቱ ናብ ኢየሩሳሌም ክድይቡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኪከውን ድማ እይ፡ ካብቶም ኣንጻር የሩሳሌም መጺኦም ዝነበሩ ኹሎም ኣህዛብ ዝተርፉ ዘበሉ ኹላቶም ንንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኪሰግዱን በዓል ዳስ ኬብዕሉን ኣብ ዐዓመት ኪድይቡ እዮም።