Zechariah 14:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኵሎም እቶም ናብ የሩሳሌም እተጓዕዙ ኣህዛብ ዝተረፈ ዘበለ ዅሉ ድማ፡ ዓመት ዓመት ንንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኬምልኽን በዓል ድንኳን ከብዕልን ይድይብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌም ላይ ከመጡት ከአሕዛብ ሁሉ የቀሩት ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ዘንድ፥ የዳስ በዓልንም ያከብሩ ዘንድ በየዓመቱ ይወጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌም ላይ ከመጡት ከአሕዛብ ሁሉ የቀሩት ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ዘንድ፥ የዳስ በዓልንም ያከብሩ ዘንድ በየዓመቱ ይወጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌም ላይ ከመጡት ከአሕዛብ ሁሉ የቀሩት ሁሉ ለንጉሡ ለሠራዊት ጌታ ለመስገድ፥ የዳስ በዓልንም ለማክበር በየዓመቱ ይወጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ የሩሳላመና ኦለቴዳ ካዉተቱዋ ኡባፐ ፓጻ አቴዳ ኡባይ ካትያዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ ጎይናናዉነ ዳስያ ባኣላ ቦንቻናዉ ላይን ላይን የሩሳላመ ባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Yerusaalamenna oletteedda kawutetsatuwaa ubbaappe pas'a atteeda ubbay Kaatiyaw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw goyinnanawunne Daasiyaa Ba'aalaa bonchchanaw laytsan laytsan Yerusaalame baana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yerusalaame olana kezida kawoteththatappe hayqqontta attida ubbay Ubbaafe Wolqqama GODAAS goynnanaassinne daase ba7aale bonchchanaas layththan layththan Yerusalaamen shiiqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዬሩሳላሜ ኦላና ኬዚዳ ካዎቴታፔ ሃይቆንታ ኣቲዳ ኡባይ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳስ ጎይናናሲኔ ዳሴ ባኣሌ ቦንቻናስ ላይን ላይን ዬሩሳላሜን ሺቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ የሩሳላመ ኦልዳ ካዎተታፐ አትዳ ኡባይ ካዋ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ጎይናናዉነ ሻቃራ ባኣለ ቦንቻናዉ ላይን ላይን የሩሳላመ ባና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Yerusalaame olida kawotethatape attida ubbay Kawa, Ubbaafe Wolqaama Godaa goyinnanawunne Shaqara Ba7aale bonchanaw laythan laythan Yerusalaame baana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢየሩሳሌምን ከወጓት አሕዛብ ከሞት የተረፉት ሁሉ ለንጉሡ፣ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ለመስገድና የዳስን በዓል ለማክበር በየዓመቱ ይወጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ኢየሩሳሌምን ከወጉአት መንግሥታት መካከል ከጥፋት የተረፉት ለንጉሡ ለሠራዊት አምላክ ሊሰግዱለትና የዳስ በዓልንም ለማክበር በየዓመቱ ወደ ኢየሩሳሌም ይወጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኻብቶም ንኢየሩሳሌም ዝወግእዋ ኣህዛብ፥ ካብ ሞት ዝተረፉ ዅሎም፥ ነቲ ንጉስ፥ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ንምስጋድን በዓል ዳስ ንምኽባርን፥ በብዓመቱ ናብ ኢየሩሳሌም ክድይቡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪከውን ድማ እይ፡ ካብቶም ኣንጻር የሩሳሌም መጺኦም ዝነበሩ ኹሎም ኣህዛብ ዝተርፉ ዘበሉ ኹላቶም ንንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኪሰግዱን በዓል ዳስ ኬብዕሉን ኣብ ዐዓመት ኪድይቡ እዮም። |