Zechariah 14:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንዅሎም እቶም ምስ የሩሳሌም እተዋግኡ ህዝብታት ዚወቕዖ መዓት እዚ ኪኸውን እዩ። ብእግሮም ደው ኢሎም ሥጋኦም ክበልዕ፡ ኣዒንቶም ድማ ኣብ ጉድጓዶም ክበልዕ፡ መልሓሶም ድማ ኣብ ኣፎም ክትበልዕ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ከኢየሩሳሌም ጋር የተዋጉትን አሕዛብ ሁሉ የሚቀሥፍበት ቸነፈር ይህ ነው፣ በእግራቸው ሲቆሙ ሥጋቸው ይበሰብሳል፥ ዓይኖቻቸውም በዓይነስባቸው ውስጥ ይበሰብሳሉ፥ ምላሳቸውም በአፋቸው ውስጥ ይበሰብሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ከኢየሩሳሌም ጋር የተዋጉትን አሕዛብ ሁሉ የሚቀሥፍበት ቸነፈር ይህ ነው፤ በእግራቸው ሲቆሙ ሥጋቸው ይበሰብሳል፥ ዓይኖቻቸውም በዓይነስባቸው ውስጥ ይበሰብሳሉ፥ ምላሳቸውም በአፋቸው ውስጥ ይበሰብሳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ከኢየሩሳሌም ጋር የተዋጉትን አሕዛብ ሁሉ የሚቀሥፍበት ቸነፈር ይህ ነው፤ በእግራቸው ሲቆሙ ሥጋቸው ይበሰብሳል፥ ዐይኖቻቸውም በዓይነስባቸው ውስጥ ይበሰብሳል፥ ምላሳቸውም በአፋቸው ውስጥ ይበሰብሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ የሩሳላመና ኦለቴዳ አሳ ኡባ ሾጫና ቦሻይ ሀዋ: ኡንቱንቱ ኤቁዋን ደእሽን፥ ኡንቱንቱ አሹ ዎቃና፤ ኡንቱንቱ አይፊ ጮጭያን፥ ኡንቱንቱ እንጻርሳይካ ኡንቱንቱ ኮክያን ዎቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Yerusaalamenna oletteedda asaa ubbaa shoc'ana boshay hawaa: unttunttu ek'uwaan de'ishshin, unttunttu ashuu wook'k'ana; unttunttu ayfii c'ooc'iyaan, unttunttu ins's'arssaykka unttunttu kookkiyaan wook'k'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaame olana dendiza dere bolla GODAY bosha harge ehana; istta shemppora paxa dishin istta ashoy wooqqana; istta ayfeynne inxarsay heen ba dizason wooqqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜ ኦላና ዴንዲዛ ዴሬ ቦላ ጎዳይ ቦሻ ሃርጌ ኤሃና፤ ኢስታ ሼምፖራ ፓጻ ዲሺን ኢስታ ኣሾይ ዎቃና፤ ኢስታ ኣይፌይኔ ኢንጻርሳይ ሄን ባ ዲዛሶን ዎቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ የሩሳላመ ኦላናዉ ደንድዳ አሳ ኡባ ቦላ ጋዶ ኤሀና። ኤንቲ ኤቆን ደእሽን፥ ኤንታ አሾይ ዎቃና፤ ኤንታ አይፈይ ባ ኦላን፥ ኤንታ እንፃርሳይ ባ ኮቶኑዋን ዎቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Yerusalaame olanaw dendida asa ubbaa bolla gado ehana. Enti eqon de7ishin, enta ashoy wooqana; enta ayfey ba ollan, enta inxarsay ba kottonuwan wooqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን የወጓትን አሕዛብ ሁሉ የሚመታበት መቅሠፍት ይህ ነው፤ ገና በእግራቸው ቆመው ሳሉ ሥጋቸው ይበሰብሳል፤ ዐይኖቻቸው በጕድጓዶቻቸው ውስጥ እንዳሉ ይበሰብሳሉ፤ ምላሶቻቸውም በአፎቻቸው ውስጥ እንዳሉ ይበሰብሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢየሩሳሌምን ለመውጋት በሚነሣሡ ሕዝቦች ላይ እግዚአብሔር ቀሣፊ በሽታ ያመጣባቸዋል፤ በሕይወት እያሉ ሥጋቸው ይበሰብሳል፤ ዐይናቸው በዐይነስባቸው ውስጥ፥ ምላሳቸውም በአፋቸው ውስጥ ይበሰብሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ነቶም ንኢየሩሳሌም ዝወግእዋ ዅላቶም ኣህዛብ ዝወቕዐሉ መቕሰፍቲ እዙይ እዩ፤ ገና ብእግሮም ቆይሞም እንተለዉ ስጋኦም ክብስብስ እዩ፤ ኣዒንቶም ኣብ ጕድጓደን እንተለዋ ኽብስብሳ እየን፤ መልሓሶምውን ኣብ ውሽጢ ኣፎም እንተላ ኽትብስብስ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኸአ እቲ እግዚኣብሄር ነቶም ንይርሳሌም ዝወግእዋ ኽላቶም ህዝብታት ዝወቕዓሉ መዓልት እዩ፡ በእጋሮም ድው ኢሎም ከለው ስጋኦም ኪምሽምሽ እዩ፡ ኣዒንቶም ኣብ ጓድጓደን ኪምሽምሻ እየን፡ ልሳኖም ድማ ኣብ ኣፎም ክትምሽምሽ እያ። |