Zechariah 14:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘላ ምድሪ ኻብ ጌባ ኽሳዕ ሪሞን ብደቡብ የሩሳሌም ከም ጐልጐል ክትልወጥ እያ። ካብ ኣፍ ደገ ብንያም ክሳዕ ስፍራ ቀዳመይቲ ኣፍ ደገ፡ ክሳዕ ኣፍ ደገ መኣዝንን ካብ ግምብን ልዕል ኢሉ ኣብ ቦታኡ ኪነብር እዩ። ካብ ሃናኤል ክሳዕ መጽዓን ወይኒ ንጉስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድር ሁሉ ከጌባ ጀምሮ በኢየሩሳሌምም ደቡብ በኩል እስካለችው እስከ ሬሞን ድረስ ተለውጣ እንደ ዓረባ ትሆናለች፣ እርስዋም ከፍ ከፍ ትላለች፥ ከብንያምም በር ጀምሮ እስከ ፊተኛው በር ስፍራ እስከ ማዕዘኑ በር ድረስ፥ ከሐናንኤልም ግንብ ጀምሮ እስከ ንጉሡ መጥመቂያ ድረስ በስፍራዋ ትኖራለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድር ሁሉ ከጌባ ጀምሮ በኢየሩሳሌምም ደቡብ በኩል እስካለችው እስከ ሬሞን ድረስ ተለውጣ እንደ ዓረባ ትሆናለች፤ እርስዋም ከፍ ከፍ ትላለች፥ ከብንያምም በር ጀምሮ እስከ ፊተኛው በር ስፍራ እስከ ማዕዘኑ በር ድረስ፥ ከሐናንኤልም ግንብ ጀምሮ እስከ ንጉሡ መጥመቂያ ድረስ በስፍራዋ ትኖራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድር ሁሉ ከጌባ ጀምሮ በኢየሩሳሌምም ደቡብ በኩል እስካለችው እስከ ሬሞን ድረስ ተለውጣ፥ እንደ ዓረባ ትሆናለች፤ እርሷም ከፍ ከፍ ትላለች፥ ከብንያምም በር ጀምሮ እስከ ፊተኛው የበሯ ስፍራ እስከ ማዕዘኑ በር ድረስ፥ ከሐናንኤልም ግንብ ጀምሮ እስከ ንጉሡ መጥመቂያ ድረስ በስፍራዋ ትኖራለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ገባአፐ ዶሚደ፥ የሩሳላመፐ ገድሳ ባጋና ደእያ ርሞና ግያ ካታማ ጋካናዉ ደእያ ቢታይ ኡባይ ደምባታና። ሽን የሩሳላመ ቢንያማ ፐንግያፐ ቢደ፥ በን ፐንግያ ባጋና ዞዝያ ፐንግያ ጋካናዉነ፥ ቃይ ሀናንኤላ አዱሳ ግምቢያፐ ቢደ፥ ካትያ ዎይንያ ጉምኢያሳ ጋካናዉ፥ ባረ ሳኣን ቁ ጊደ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gebaa'appe doommiide, Yerusaalameppe gedissa baggana de'iyaa Rimoona giyaa katamaa gakkanaw de'iyaa biittay ubbay dembbattana. Shin Yerusaalame Biiniyaama Penggiyaappe biide, beni penggiyaa baggana Zooziyaa Penggiyaa gakkanawunne, k'ay Hanaani'eela Adussa Gimbbiyaappe biide, kaatiyaa woyniyaa gum"iyaasaa gakkanaw, bare sa'aan d'ok'k'u giide de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Pudeha baggara Geebappe doommidi Yerusalaame dugeha baggara diza Armoone katama gakkanaas diza Awurajjay tidhdha demba gidana; Yerusalaame katamaya Biniyaame pengefe beni penge ginaranne gula penge gakkanaas hessaththoka Hanani7eele gimbefe gede kawo keeththaso woyne ushshu gum7izasoho gakkanaas dhoqqu gaada iza minna de7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፑዴሃ ባጋራ ጌባፔ ዶሚዲ ዬሩሳላሜ ዱጌሃ ባጋራ ዲዛ ኣርሞኔ ካታማ ጋካናስ ዲዛ ኣዉራጃይ ቲ ዴምባ ጊዳና፤ ዬሩሳላሜ ካታማያ ቢኒያሜ ፔንጌፌ ቤኒ ፔንጌ ጊናራኔ ጉላ ፔንጌ ጋካናስ ሄሳካ ሃናኒኤሌ ጊምቤፌ ጌዴ ካዎ ኬሶ ዎይኔ ኡሹ ጉምኢዛሶሆ ጋካናስ ቁ ጋዳ ኢዛ ሚና ዴኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብአፐ ዶምድ የሩሳላመ ዱገሀ ባጋራ አድ እርሞና ካታማ ጋካናዉ ደእያ ቢታ ኡባይ ደምባታና። ሽን የሩሳላመይ ብንያመ ፐንግያፈ ብድ፥ በን ፐንግያ ግናራ ዞዘ ፐንግያ ጋካናዉ፥ ቃስ ሀናንኤላ አዱሳ ግምብያፈ ብድ፥ ካዎ ዎይነ ጉምእያ በሳ ጋካናዉ ባ በሳን ቁ ግድ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gib7ape doomidi Yerusalaame dugeha baggara aadhidi Irmoona katamaa gakanaw de7iya biitta ubbay dembatana. Shin Yerusalaamey Biniyaame Pengiyafe bidi, beni pengiya ginara Zooze Pengiya gakanaw, qassi Hanan7eela Adussa Gimbiyafe bidi, kawo woyne gum7iya bessaa gakanaw ba bessan dhoqu gidi daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድር ሁሉ ከጌባ አንሥቶ በኢየሩሳሌም ደቡብ እስካለችው ሬሞን ድረስ ተለውጣ ደልዳላ ሜዳ ትሆናለች፤ ኢየሩሳሌም ግን ከብንያም በር እስከ መጀመሪያው በር፣ ከማእዘን በርና ከሐናንኤል ግንብ እስከ ንጉሡ የወይን ጠጅ መጥመቂያ ድረስ በዚያው በቦታዋ ላይ ከፍ እንዳለች ትኖራለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰሜን ከጌባዕ አንሥቶ ኢየሩሳሌምን በደቡብ በኩል አልፎ እስከ ሪሞን ድረስ ያለው አውራጃ ደልዳላ ይሆናል፤ ኢየሩሳሌም በዙሪያዋ ካለው ምድር በላይ ከፍ ትላለች፤ ከተማይቱም ከብንያም በር አንሥቶ በቀድሞው በር አቅጣጫ እስከ ማእዘን በር እንዲሁም ከሐናንኤል ግንብ አንሥቶ እስከ ቤተ መንግሥቱ ወይን መጭመቂያው ድረስ ከፍ በማለት ጸንታ ትኖራለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላ ምድሪ ኻብ ጌባ ጀሚሩ ብደቡብ ኢየሩሳሌም ክሳዕ ዘላ ኽሳዕ ሞሬን፥ ተለዊጣ ኸም ዓረባ ኽትከውን እያ፤ ንሳ ልዕል ልዕል ክትብል እያ። ካብ በሪ ቢንያም ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ ቐዳማይ በሪ ኽሳዕ እቲ በሪ መኣዝኑ፥ ካብ ግንቢ ሓናንኤል ክሳዕ እቲ መፅመቚ ወይኒ ንጉስ ኣብ ስፍራኣ ኽትነብር እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩላ እታ ሃገር ካብ ጌባዕ ክሳዕ ሪሞን ደቡብ ዮርሳሌም ናብ ጎልጎል ክትልወጥ እይ። ዮርሳሌም ከአ ልዕል ክትብ፡ ካብ ደገ ብንያም ክሳዕ እቲ ብታ ቐዳመይቲ ደገ፡ ክሳዕ ደገ ኹርናዕ፡ ካብ ግምቢ ሃናንኢኤ ድማ ክሳዕ መጽመቑ ንጉስ ኣብ ቦታኣ ኽትነብር እያ።