Zechariah 13:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳልሳይ ክፋሉ ድማ ብሓዊ ኸምጽኦ እየ እሞ ብሩር ከም እተጻረየ ኺፈስስ እዩ፣ ወርቂ ከም እተፈተነ ኸኣ ክፍትኖም እየ፣ ስመይ ኪጽውዑ እዮም፣ ክሰምዖም ከኣ እየ፣ እዚኣቶም እዮም ክብሎም ህዝበይ ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ እዩ ክብሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሦስተኛውንም ክፍል ወደ እሳት አገባለሁ፥ ብርም እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ፥ ወርቅም እንደሚፈተን እፈትናቸዋለሁ፣ እነርሱም ስሜን ይጠራሉ፥ እኔም እሰማቸዋለሁ፣ እኔም፦ ይህ ሕዝቤ ነው እላለሁ፣ እርሱም፦ እግዚአብሔር አምላኬ ነው ይላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሦስተኛውንም ክፍል ወደ እሳት አገባለሁ፥ ብርም እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ፥ ወርቅም እንደሚፈተን እፈትናቸዋለሁ፤ እነርሱም ስሜን ይጠራሉ፥ እኔም እሰማቸዋለሁ፤ እኔም። ይህ ሕዝቤ ነው እላለሁ፤ እርሱም። እግዚአብሔር አምላኬ ነው ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንድ ሦስተኛውን ክፍል ወደ እሳት አስገባለሁ፤ ብርም እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ፤ ወርቅም እንደሚፈተን እፈትናቸዋለሁ፤ እነርሱም ስሜን ይጠራሉ፥ እኔም እሰማቸዋለሁ፤ እኔም፦ “ይህ ሕዝቤ ነው” እላለሁ፥ እርሱም፦ “ጌታ አምላኬ ነው” ይላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ አቴዳ ሄዘን ኩሸ አሳ ታን ታማን የጋና፤ ብራይ ታማን ጌይያዋዳን፥ ኡንቱንታ ጌሻና፤ ቃይ ዎርቃይ ፓጨትያዋዳንካ ፓጫና። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ታ ሱንን ዎሳና፤ ታንካ ኡንቱንታ ስሳና። ታን፥ ‘ሀዋንቱ ታ አሳቱዋ’ ያጋና። ኡንቱንቱካ፥ ‘መና ጎዳይ ኑ ጾሳ’ ያጋና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha atteeda heezzentso kushe asaa taani taman yeggana; biray taman geeyiyaawaadan, unttuntta geeshshana; k'ay work'k'ay paac'ettiyaawaadankka paac'c'ana. Hewaappe guyyiyaan, unttunttu ta suntsan woosana; taanikka unttuntta sisana. Taani, ‹Hawanttu ta asatuwaa› yaagana. Unttunttukka, ‹Med'inaa Goday nu S'oossaa› yaagana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He attida issi kushe asaa ta gede taman yeggana; bira taman geeshshiza mala ta geeshshana; worqqa malakka paaccana; istti ta sunth xeygana; tanikka isttas koyana; ta isttas, ‹Ta dereta› gaana; isttika, ‹Nu GODAA› gaana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኣቲዳ ኢሲ ኩሼ ኣሳ ታ ጌዴ ታማን ዬጋና፤ ቢራ ታማን ጌሺዛ ማላ ታ ጌሻና፤ ዎርቃ ማላካ ፓጫና፤ ኢስቲ ታ ሱን ጼይጋና፤ ታኒካ ኢስታስ ኮያና፤ ታ ኢስታስ፥ ‹ታ ዴሬታ› ጋና፤ ኢስቲካ፥ ‹ኑ ጎዳ› ጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አትዳ ስኮ አሳ ታኒ ታማን የጋና፤ ብር ታማን ጌያዳ ኤንታ ጌሻና፤ ዎርቀይ ፓጨትያዳ ፓጫና። ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንቲ ታ ሱንን ዎሳና፤ ታኒ ኤንታ ስአና። ታኒ ኤንታ፥ ‘ታ አሰ’ ጋና፤ ኤንቲ፥ ጎዳይ፥ ‘ኑ ፆሰ’ ያጋና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha attida siko asaa taani taman yeggana; biri taman geeyada enta geeshshana; worqey paacetiyada paacana. Hessafe guye, enti ta sunthan woossana; taani enta si7ana. Taani enta, ‘Ta ase’ gaana; enti, Goday, ‘Nu Xoosse’ yaagana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህን አንድ ሦስተኛውን ክፍል ወደ እሳት አመጣለሁ፤ እንደ ብር አነጥራቸዋለሁ፤ እንደ ወርቅም እፈትናቸዋለሁ፤ እነርሱ ስሜን ይጠራሉ፤ እኔም እመልስላቸዋለሁ፤ እኔም፣ ‘ሕዝቤ ናቸው’ እላለሁ፤ እነርሱም፣ ‘ እግዚአብሔር አምላካችን ነው’ ይላሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱንም ወደ እሳት እጨምራቸዋለሁ፤ ብርም በእሳት እንደሚጠራ አጠራቸዋለሁ፤ ወርቅም እንደሚፈተን እፈትናቸዋለሁ፤ ከዚያን በኋላ ወደ እኔ ይጸልያሉ፤ እኔም እመልስላቸዋለሁ። እኔ ‘ሕዝቤ’ ብዬ እጠራቸዋለሁ፤ እነርሱም ‘እግዚአብሔር አምላካችን’ ብለው ይጠሩኛል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸዓ ነቶም ዝተረፉ ሳልሳይ ኣፍ፥ ናብ ሓዊ ኸእትዎም እየ፤ ብሩር ብሓዊ ኸም ዝዅላዕ ክዅልዖም፥ ወርቂ ብሓዊ ኸም ዝፍተን ከዓ ኽፍትኖም እየ። ንሳቶም ስመይ ክፅውዑ እዮም፤ ኣነውን ክሰምዖም እየ። ኣነ እዙይ ህዝበይ እዩ፤ ንሳቶም ከዓ እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዩ ኽብሉ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸአ ነቶም ሲሶ ናብ ሓዊ ኽእትዎም፡ ብሩር ከም ዚኹላዕ ክኽልዖም፡ ወርቂ ኸም ዚፍተን ክፍትኖም እየ። ስመይ ኪጽውዑ እዮም፡ ኣነውን ክሰምዖም እይየ ህዝበይ እዩ ክብል እየ። ንሱውን እግዚኣብሄር ኣምላኸይ እዩ ኪብል እዩ።