Zechariah 12:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ንነበርቲ የሩሳሌም ኪሕልዎም እዩ። በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ መንጎኦም ዝደኸመ ድማ ከም ዳዊት ኪኸውን እዩ። ቤት ዳዊት ድማ ከም ኣምላኽ፡ ከም መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚኦም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ቀን እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም ለሚኖሩት ይመክትላቸዋል፣ በዚያም ቀን ከእነርሱ መካከል ደካማው እንደ ዳዊት ይሆናል፣ የዳዊትም ቤት በፊታቸው እንደ እግዚአብሔር መልአክ እንደ አምላክ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም ለሚኖሩት ይመክትላቸዋል፤ በዚያም ቀን ከእነርሱ መካከል ደካማው እንደ ዳዊት ይሆናል፤ የዳዊትም ቤት በፊታቸው እንደ እግዚአብሔር መልአክ እንደ አምላክ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን ከእነርሱ መካከል ደካማው እንደ ዳዊት እንዲሆን፥ የዳዊትም ቤት በፊታቸው እንደ እግዚአብሔር መልአክ እንደ ጌታ እንዲሆን፥ ጌታ በኢየሩሳሌም ለሚኖሩት መከታ ይሆናቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ኡንቱንቱ ግዶን ዳሮ ላፋ ግያ አስካ ዳዊታ ማላ ምኖ ግዳናዳን፥ ታን መና ጎዳይ የሩሳላመን ደእያዋንቶ ጎንዳለ ግዳና። ዳዊታ ጎለቱካ ጾሳ ማላ፥ ኡንቱንታ ካለያ መና ጎዳ ኪታንቻ ማላ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi unttunttu giddon daro laafa giyaa asikka Daawita mala mino gidanaadan, taani Med'inaa Goday Yerusaalamen de'iyaawanttoo gonddalle gidana. Daawita golletuukka S'oossaa mala, unttuntta kaaletsiyaa Med'inaa Godaa kiitanchchaa mala gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas istta giddon daro laafa gididay Dawite mala mino gidana; Dawiteso asay qasse isttafe sinththe sinththe biza Xoossa malanne GODAA kiitanchcha mala gidana; Yerusalaamen dizaytas GODAY gondalle gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኢስታ ጊዶን ዳሮ ላፋ ጊዲዳይ ዳዊቴ ማላ ሚኖ ጊዳና፤ ዳዊቴሶ ኣሳይ ቃሴ ኢስታፌ ሲን ሲን ቢዛ ጾሳ ማላኔ ጎዳ ኪታንቻ ማላ ጊዳና፤ ዬሩሳላሜን ዲዛይታስ ጎዳይ ጎንዳሌ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ኤንታ ግዶን ዳሮ ላፋ ጌተትያ አስ ዳዊታ መላ ምኖ ግዳና። ታኒ ጎዳይ የሩሳላመን ደኤይሳታስ ጎንዳለ ግዳና። ዳዊታ ኮቻት ፆሳ መላ፥ ጎዳ ኪታንቾ መላ ግድድ ኤንታ ካለና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode enta giddon daro laafa geetetiya asi Dawita mela mino gidana. Taani Goday Yerusalaamen de7eysatas gondalle gidana. Dawita kochati Xoossa mela, Godaa kiitancho mela gididi enta kaalethana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከመካከላቸው እጅግ ደካማ የሆነው እንደ ዳዊት፣ የዳዊት ቤትም ፊት ፊታቸው እንደሚሄድ እንደ እግዚአብሔር መልአክ፣ እንደ አምላክ ይሆንላቸው ዘንድ በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን እግዚአብሔር ይከልላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ እኔ እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ነዋሪዎች እንደ ጋሻ መከታ እሆንላቸዋለሁ፤ ከእነርሱ እጅግ ደካማ የተባለው እንኳ የዳዊትን ያኽል ብርቱ ይሆናል፤ የዳዊት ልጆች እንደ እኔ እንደ እግዚአብሔር ወይም እንደ መላእክት ሆነው ሕዝቡን ይመራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ፥ እግዚኣብሄር ኣብ ኢየሩሳሌም ንዝነብሩ ኽምክተሎም እዩ፤ ካብ መንጎኣቶም የመና ድኹም ዝኾነ በታ መዓልቲ እቲኣ ኸም ዳዊት ክኸውን እዩ። ቤት ዳዊትውን ቀቅድሚኣቶም ከም ዝኸይድ፥ ከም መልኣኽ እግዚኣብሄር፥ ከም ኣምላኽ ክኾኖም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ነቶም ኣብ ዮርሳሌም ዚነብሩ ኺከላኸለሎም እዩ። እቲ ኻብታቶም ድኹም ዝኾነ በታ መዓልቲ እቲኣ ኸም ዳዊት ኪኸውን እዩ። |