Zechariah 12:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ንየሩሳሌም ንዅሎም ህዝብታት ከቢድ እምኒ ክገብራ እየ፡ ኵሎም ህዝቢ ምድሪ ኣብ ልዕሊኣ እንተ ተኣከቡ፡ ብእኡ ዚጾሩ ዅሎም ኪቝረጹ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያም ቀን ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ ከባድ ድንጋይ አደርጋታለሁ፣ የሚሸከሙአት ሁሉ እጅግ ይቈስላሉ፣ የምድርም አሕዛብ ሁሉ በላይዋ ላይ ይከማቻሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ ከባድ ድንጋይ አደርጋታለሁ፤ የሚሸከሙአት ሁሉ እጅግ ይቈስላሉ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ በላይዋ ላይ ይከማቻሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ ከባድ ድንጋይ አደርጋታለሁ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ ሊያጠቋት ቢሰበሰቡም፥ ሊያነሷት የሚሞክሩ ሁሉ ራሳቸውን እጅግ ይጎዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ታን የሩሳላመ ካታማ አሳ ኡባዉ ዴጾ ሹቻ ማላ ኦና፤ አ ደንያ ኡባይ ባረዉ ደሸታና። ቃይ ሳኣ ካዉተቱ ኡባይ አ ኦለታናዉ እትፐ ሺቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi taani Yerusaalame Katamaa asaa ubbaw dees'o shuchchaa mala ootsana; Aa dentsiyaa ubbay barew deshettana. K'ay sa'aa kawutetsatuu ubbay Aa olettanaw ittippe shiik'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biitta bolla diza derey izi bolla dendiza gallas tani Yerusalaame dere ubbaas sugiin qaaxxontta zaalla kessana; izo qaaththana paacci xeellizay baas qohettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታ ቦላ ዲዛ ዴሬይ ኢዚ ቦላ ዴንዲዛ ጋላስ ታኒ ዬሩሳላሜ ዴሬ ኡባስ ሱጊን ቃጾንታ ዛላ ኬሳና፤ ኢዞ ቃና ፓጪ ጼሊዛይ ባስ ቆሄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ታኒ የሩሳላመ ካታማ አሳ ኡባስ ዴፆ ሹቹ ኦና፤ እያ ደንያ ኡባይ ባዉ ደሸታና። ሳኣ ካዎተት ኡባይ እያ ኦላናዉ እስፈ ሺቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode taani Yerusalaame katamaa asa ubbaas deexo shuchu oothana; iya denthiya ubbay baw deshetana. Sa7aa kawotethati ubbay iya olanaw issife shiiqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምድር አሕዛብ ሁሉ በእርሷ ላይ በሚሰበሰቡበት በዚያ ቀን፣ ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ የማይነቃነቅ ዐለት አደርጋታለሁ፤ ለማነቃነቅ የሚሞክሩ ሁሉ ራሳቸውን ይጐዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ቀን ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ እንደ ከባድ ድንጋይ አደርጋታለሁ፤ እርስዋን ለማንሣት የሚሞክር ሁሉ ራሱን ይጐዳል፤ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ እርስዋን ለማጥቃት ተባብረው ይመጣሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ንኢየሩሳሌም ንዅሎም ኣህዛብ ከቢድ እምኒ ኽገብራ እየ፤ እቶም ኵሎም ክስከምዋ ዝፍትኑ፥ ንባዕላቶም የመና ኽቘስሉ እዮም፤ ኵሎም ኣህዛብ ምድሪ እውን፥ ኣብ ልዕሊኣ ኽእከቡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ክኸውን እዩ፡ የሩሳሌም ንኹላቶም ህዝብታት ከቢድ እምኒ ኽገብራ እየ፡ ዚስክምዋ ዘበሉ ኹላቶም ኣዝዮም ኪቐስሉ እዮም፡ ኩላቶም ኣህዛብ ምድሪውን ንምድሪ ኽእከቡ እዮም።