Zechariah 12:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጾር ቃል እግዚኣብሄር ንእስራኤል፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ እቲ ንሰማያት ዘርጊሑ መሰረታት ምድሪ ዘንብር፡ መንፈስ ሰብ ድማ ኣብኡ ዝፈጥር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ እስራኤል የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ሸክም ይህ ነው። ሰማያትን የዘረጋ፥ ምድርንም የመሠረተ፥ የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ እስራኤል የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ሸክም ይህ ነው። ሰማያትን የዘረጋ፥ ምድርንም የመሠረተ፥ የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ እስራኤል የተነገረ የጌታ ቃል ይህ ነው። ሰማያትን የዘረጋ፥ ምድርንም የመሠረተ፥ የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ ጌታ እንዲህ ይላል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዌ እስራኤልያባ ኦድያ መና ጎዳ ቃላ። ሳሎቱዋ ምጬዳዌ፥ ሳኣካ መዳዌ፥ አሳ ግዶንካ አያና መዳ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawe Israa'eeliyaabaa odiyaa Med'inaa Godaa k'aalaa. Salotuwaa mic'c'eeddawe, sa'aakka med'd'eeddawe, asaa giddonkka ayaanaa med'd'eedda Med'inaa Goday hawaadan yaagee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salo miccida GODAY, sa7a medhdhida GODAY asa naytas de7o shemppo immida GODAY Isra7eele naytas yootida qaalay hayssafe kaallizayssa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎ ሚጪዳ ጎዳይ፥ ሳኣ ሜዳ ጎዳይ ኣሳ ናይታስ ዴኦ ሼምፖ ኢሚዳ ጎዳይ ኢስራኤሌ ናይታስ ዮቲዳ ቃላይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎታ ምጭዳይ፥ ሳኣ መዳይ፥ አሳስ ደኦ አያና እምዳ ጎዳይ እስራኤለባ ኦድዳ ጎዳ ቃላይ ሀይሳ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salota micciday, sa7aa medhiday, asas de7o ayyaana immida Goday Isra7eeleba odida Godaa qaalay haysa:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ እስራኤል የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ ሰማያትን የዘረጋ፣ ምድርን የመሠረተ የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰማይን የዘረጋ፥ ምድርን የመሠረተ፥ ለሰውም የሕይወትን እስትንፋስ የሰጠ እግዚአብሔር ስለ እስራኤል እንዲህ ይላል፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለ እስራኤል ዝተነግረ ፆር ቃል እግዚኣብሄር እዙይ እዩ፤ ንሰማያት ዝዘርገሐ፥ ንምድሪ ዝመስረተ፥ ንመንፈስ ሰብውን ኣብ ውሽጡ ዝፈጠረ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦
Amharic Tigrinya 2011 ጾር ቃል እግዚኣብሄር ብዛዕባ እስራኤል። እቲ ንሰማያት ዝዝርግሖ፡ ንምድሪ ድማ ዝሰረታ ንመንፈስ ሰብውን ኣብ ውሽጡ ዝደኮኖ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡