Zechariah 11:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣነ፡ ኣይምግበኩምን እየ፡ በልኩ። እቲ ክጠፍእ ዘለዎ ድማ ይጠፍእ፤ እቶም ካልኦት ድማ ነፍሲ ወከፎም ስጋ እቲ ሓደ ይበልዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም፦ እናንተን አልጠብቅም፣ የሚሞተው ይሙት፥ የሚጠፋውም ይጥፋ፣ የቀረውም እያንዳንዱ የባልንጀራውን ሥጋ ይብላ አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም። እናንተን አልጠብቅም፤ የሚሞተው ይሙት፥ የሚጠፋውም ይጥፋ፤ የቀረውም እያንዳንዱ የባልንጀራውን ሥጋ ይብላ አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፦ “እናንተን አልጠብቅም፤ የሚሞተው ይሙት፥ የሚጠፋውም ይጥፋ፤ የቀሩትም እርስ በእርሳቸው ተበላልተው ይጨራረሱ።” አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያታ ስማደ ታን ዶርሳቱዋ፥ “ታን ህንተና ላኤን ሄምከ፤ ሀይቂያዌ ሀይቆ፤ ባይያዌ ባዮ፤ አትያዌካ እቱ እቱዋና ሜተቲደ ዉሮ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaata simmaade taani dorssatuwaa, «Taani hinttena laa"entso heemmikke; hayk'k'iyaawe hayk'k'o; bayiyaawe bayo; attiyaawekka ittuu ittuwaanna meetettiide wuro» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani isttas, «Hayssafe guye tani inttena heemmike; hayqqanayti hayqqetto; dhayanaytikka dhayetto; attidaytikka issoy issaa asho mo» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታስ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ታኒ ኢንቴና ሄሚኬ፤ ሃይቃናይቲ ሃይቄቶ፤ ያናይቲካ ዬቶ፤ ኣቲዳይቲካ ኢሶይ ኢሳ ኣሾ ሞ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያታ ስማዳ ታ ዶርሳታኮ፥ “ታኒ ህንተና ናምአን ሄምከ፤ ሀይቀይስ ሀይቆ፤ የይስ ዮ፤ አትዳይሳት እሶይ እሱዋ ሞ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaata simmada ta dorsatako, “Taani hintena nam7antho heemmike; hayqeysi hayqo; dhayeysi dhayo; attidaysati issoy issuwa mo” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እረኛችሁ አልሆንም፤ የሚሞቱት ይሙቱ፤ የሚጠፉት ይጥፉ፤ የቀሩትም አንዱ የሌላውን ሥጋ ይብላ” አልኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ መንጋውን እንዲህ አልኩ፦ “እኔ ከእንግዲህ ወዲህ እረኛችሁ አልሆንም፤ የሚሞቱት ይሙቱ፤ የሚጠፉትም ይጥፉ፤ የተረፉትም እርስ በርሳቸው ተባልተው ይለቁ፤”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣነ ንኣኻትኩም ኣይሕሉን፤ እቲ ዝመውት ይሙት፤ እቲ ዝጠፍእ ይጥፋእ፤ እቲ ዝተረፈ ድማ ስጋ ንስንሳቱ ይባላዕ” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸአ ኣይክጓስዮምን እየ፡ እታ እትመውት ትሙት፡ እታ እትጠፍእ ትጥፋእ፡ እተን ዝተረፋ ድማ ስጋ ሓድሕሰን ይበላልዓ፡ በልኩ።