Zechariah 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣነ፡ ኣይምግበኩምን እየ፡ በልኩ። እቲ ክጠፍእ ዘለዎ ድማ ይጠፍእ፤ እቶም ካልኦት ድማ ነፍሲ ወከፎም ስጋ እቲ ሓደ ይበልዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፦ እናንተን አልጠብቅም፣ የሚሞተው ይሙት፥ የሚጠፋውም ይጥፋ፣ የቀረውም እያንዳንዱ የባልንጀራውን ሥጋ ይብላ አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። እናንተን አልጠብቅም፤ የሚሞተው ይሙት፥ የሚጠፋውም ይጥፋ፤ የቀረውም እያንዳንዱ የባልንጀራውን ሥጋ ይብላ አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፦ “እናንተን አልጠብቅም፤ የሚሞተው ይሙት፥ የሚጠፋውም ይጥፋ፤ የቀሩትም እርስ በእርሳቸው ተበላልተው ይጨራረሱ።” አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያታ ስማደ ታን ዶርሳቱዋ፥ “ታን ህንተና ላኤን ሄምከ፤ ሀይቂያዌ ሀይቆ፤ ባይያዌ ባዮ፤ አትያዌካ እቱ እቱዋና ሜተቲደ ዉሮ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaata simmaade taani dorssatuwaa, «Taani hinttena laa"entso heemmikke; hayk'k'iyaawe hayk'k'o; bayiyaawe bayo; attiyaawekka ittuu ittuwaanna meetettiide wuro» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani isttas, «Hayssafe guye tani inttena heemmike; hayqqanayti hayqqetto; dhayanaytikka dhayetto; attidaytikka issoy issaa asho mo» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታስ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ታኒ ኢንቴና ሄሚኬ፤ ሃይቃናይቲ ሃይቄቶ፤ ያናይቲካ ዬቶ፤ ኣቲዳይቲካ ኢሶይ ኢሳ ኣሾ ሞ» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያታ ስማዳ ታ ዶርሳታኮ፥ “ታኒ ህንተና ናምአን ሄምከ፤ ሀይቀይስ ሀይቆ፤ የይስ ዮ፤ አትዳይሳት እሶይ እሱዋ ሞ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaata simmada ta dorsatako, “Taani hintena nam7antho heemmike; hayqeysi hayqo; dhayeysi dhayo; attidaysati issoy issuwa mo” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እረኛችሁ አልሆንም፤ የሚሞቱት ይሙቱ፤ የሚጠፉት ይጥፉ፤ የቀሩትም አንዱ የሌላውን ሥጋ ይብላ” አልኋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ መንጋውን እንዲህ አልኩ፦ “እኔ ከእንግዲህ ወዲህ እረኛችሁ አልሆንም፤ የሚሞቱት ይሙቱ፤ የሚጠፉትም ይጥፉ፤ የተረፉትም እርስ በርሳቸው ተባልተው ይለቁ፤” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣነ ንኣኻትኩም ኣይሕሉን፤ እቲ ዝመውት ይሙት፤ እቲ ዝጠፍእ ይጥፋእ፤ እቲ ዝተረፈ ድማ ስጋ ንስንሳቱ ይባላዕ” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸአ ኣይክጓስዮምን እየ፡ እታ እትመውት ትሙት፡ እታ እትጠፍእ ትጥፋእ፡ እተን ዝተረፋ ድማ ስጋ ሓድሕሰን ይበላልዓ፡ በልኩ። |