Zechariah 11:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ድኻታት ኣባጊዕ፡ ነተን እተሓርዳ ኣባጊዕ ክምግበን እየ። ንርእሰይ ድማ ክልተ በትሪ ወሰድኩ። እታ ሓንቲ ጽባቐ ኢለያ፡ እታ ካልኣይቲ ድማ ክራቫታ ኢለያ፤ ኣነ ድማ ነተን ኣባጊዕ መጊበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ለእርድ የሚሆኑትን በጎች፥ የመንጋውን ችግረኞች ጠበቅሁ። ሁለት በትሮችንም ወሰድሁ፣ የአንዲቱን ስም ውበት የሁለተኛይቱንም ስም ማሰሪያ ብዬ ጠራሁ፣ መንጋውንም ጠበቅሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ለእርድ የሚሆኑትን በጎች፥ የመንጋውን ችግረኞች ጠበቅሁ። ሁለት በትሮችንም ወሰድሁ፤ የአንዲቱን ስም ውበት የሁለተኛይቱንም ስም ማሰሪያ ብዬ ጠራሁ፤ መንጋውንም ጠበቅሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ለእርድ የሚሆኑትን በጎች፥ የመንጋውን ችግረኞች ጠበቅሁ። ሁለት በትሮችንም ወሰድሁ፤ የአንዲቱን ስም “ደስታ” የሁለተኛይቱንም ስም “አንድነት” ብዬ ጠራሁ፤ መንጋውንም አሰማራሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ሹከታናዉ ደእያ ዶርሳቱዋ፥ ኡባ ቃይ ዉድያ ግዶን ቱጋቴዳዋንታ ሄምያዋ ግዳድ። ቃይ ላኡ ጋትማቱዋ አካደ ኡንቱንቱፐ እቱዋ ኬካተ ጋደ ሱንድ፤ ላኤንዋካ እትፐተ ጋደ ሱንድ። ያታደ ዶርሳ ዉድያ ሄማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani shukettanaw de'iyaa dorssatuwaa, ubbaa k'ay wudiyaa giddon tuggateeddawantta heemmiyaawaa gidaad. K'ay laa"u gatimatuwaa akkaade unttunttuppe ittuwaa Keekkatetsaa gaade suntsaad; laa"entsuwaakka Ittippetetsaa gaade suntsaad. Yaataade dorssaa wudiyaa heemmaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani bayzizaytassinne shammizaytas qaxxaretta shukettanaas doorettida dorsata heemmizaade gidadis; dorsatakka heemmashe nam7u guufeta ekkada issaa, «Kiyateth» nam7anththoza, «Issifeteth» ga sunththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ባይዚዛይታሲኔ ሻሚዛይታስ ቃጻሬታ ሹኬታናስ ዶሬቲዳ ዶርሳታ ሄሚዛዴ ጊዳዲስ፤ ዶርሳታካ ሄማሼ ናምኡ ጉፌታ ኤካዳ ኢሳ፥ «ኪያቴ» ናምኣንዛ፥ «ኢሲፌቴ» ጋ ሱንዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ሹከታናዉ ደእያ ዶርሳታ፥ አዳ ቃስ ዉድያ ግዶን ኡንኤትዳይሳታ ሄመይሳ ግዳስ። ያታዳ ዶርሳታ ሄማናዉ ናምኡ ፃምአታ ኤካዳ፥ እሱዋ “ዶሰትዳይሳ” ጋዳ ፄጋስ፤ ናምአንዋ “እስፈተ” ጋዳ ፄጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani shukettanaw de7iya dorsata, aathada qassi wudiya giddon un7etidaysata heemmeysa gidas. Yaatada dorsata heemmanaw nam7u xam7ata ekada, issuwa “Dosetidaysa” gada xeegas; nam7anthuwa “Issifetethi” gada xeegas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ለዕርድ የተለዩትን በጎች፣ በተለይም የተጨቈኑትን አሰማራሁ። ሁለት በትሮች ወስጄም፣ አንዱን “ሞገስ” ሌላውንም “አንድነት” ብዬ ጠራኋቸው፤ መንጋውንም አሰማራሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጎቹን ይገዙና ይሸጡ ለነበሩት ሰዎች ተቀጥሬ እንዲታረዱ ለተፈረደባቸው የበጎች መንጋ እረኛ ሆንኩ፤ መንጋውንም በማሰማራበት ጊዜ ሁለት በትሮችን ወሰድኩ፤ አንደኛውን በትር “ተወዳጅ” ብዬ ጠራሁት፤ ሌላውን በትር “አንድነት” ብዬ ጠራሁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነውን ነተን ንማሕረዲ ዝተፈለያ ኣባጊዕ፥ ብፍላይኳ ነተን መሳኺን መጓሰ ኣባጊዕ፥ ጓሰኹ። ክልተ በትሪ ድማ ወሰድኩ፤ ነታ ሓንቲ “ፅባቐ” ነታ ሓንቲ ኸዓ “መእሰሪ” ኢለ ሰመኽወን፤ ነተን መጓሰውን ሓለኹወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነተን ኣባጊዕ ማሕረዲ፡ እወ፡ ነተን መሳኺን እታ መጓሰ ኣባጊዕ፡ ጓሴኸወን። ክልተ በትሪ ድማ ወሰድኩ፡ ነታ ሓንቲ ጸጋ፡ ነታ ሓንቲ ኸአ ስምረት ኢለ ሰሜኽወን፡ ነትን መጓሰ ኣባጊዕውን ጓሴኽወን። |