Zechariah 11:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ድኻታት ኣባጊዕ፡ ነተን እተሓርዳ ኣባጊዕ ክምግበን እየ። ንርእሰይ ድማ ክልተ በትሪ ወሰድኩ። እታ ሓንቲ ጽባቐ ኢለያ፡ እታ ካልኣይቲ ድማ ክራቫታ ኢለያ፤ ኣነ ድማ ነተን ኣባጊዕ መጊበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም ለእርድ የሚሆኑትን በጎች፥ የመንጋውን ችግረኞች ጠበቅሁ። ሁለት በትሮችንም ወሰድሁ፣ የአንዲቱን ስም ውበት የሁለተኛይቱንም ስም ማሰሪያ ብዬ ጠራሁ፣ መንጋውንም ጠበቅሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም ለእርድ የሚሆኑትን በጎች፥ የመንጋውን ችግረኞች ጠበቅሁ። ሁለት በትሮችንም ወሰድሁ፤ የአንዲቱን ስም ውበት የሁለተኛይቱንም ስም ማሰሪያ ብዬ ጠራሁ፤ መንጋውንም ጠበቅሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም ለእርድ የሚሆኑትን በጎች፥ የመንጋውን ችግረኞች ጠበቅሁ። ሁለት በትሮችንም ወሰድሁ፤ የአንዲቱን ስም “ደስታ” የሁለተኛይቱንም ስም “አንድነት” ብዬ ጠራሁ፤ መንጋውንም አሰማራሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ሹከታናዉ ደእያ ዶርሳቱዋ፥ ኡባ ቃይ ዉድያ ግዶን ቱጋቴዳዋንታ ሄምያዋ ግዳድ። ቃይ ላኡ ጋትማቱዋ አካደ ኡንቱንቱፐ እቱዋ ኬካተ ጋደ ሱንድ፤ ላኤንዋካ እትፐተ ጋደ ሱንድ። ያታደ ዶርሳ ዉድያ ሄማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani shukettanaw de'iyaa dorssatuwaa, ubbaa k'ay wudiyaa giddon tuggateeddawantta heemmiyaawaa gidaad. K'ay laa"u gatimatuwaa akkaade unttunttuppe ittuwaa Keekkatetsaa gaade suntsaad; laa"entsuwaakka Ittippetetsaa gaade suntsaad. Yaataade dorssaa wudiyaa heemmaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani bayzizaytassinne shammizaytas qaxxaretta shukettanaas doorettida dorsata heemmizaade gidadis; dorsatakka heemmashe nam7u guufeta ekkada issaa, «Kiyateth» nam7anththoza, «Issifeteth» ga sunththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ ባይዚዛይታሲኔ ሻሚዛይታስ ቃጻሬታ ሹኬታናስ ዶሬቲዳ ዶርሳታ ሄሚዛዴ ጊዳዲስ፤ ዶርሳታካ ሄማሼ ናምኡ ጉፌታ ኤካዳ ኢሳ፥ «ኪያቴ» ናምኣንዛ፥ «ኢሲፌቴ» ጋ ሱንዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ሹከታናዉ ደእያ ዶርሳታ፥ አዳ ቃስ ዉድያ ግዶን ኡንኤትዳይሳታ ሄመይሳ ግዳስ። ያታዳ ዶርሳታ ሄማናዉ ናምኡ ፃምአታ ኤካዳ፥ እሱዋ “ዶሰትዳይሳ” ጋዳ ፄጋስ፤ ናምአንዋ “እስፈተ” ጋዳ ፄጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, taani shukettanaw de7iya dorsata, aathada qassi wudiya giddon un7etidaysata heemmeysa gidas. Yaatada dorsata heemmanaw nam7u xam7ata ekada, issuwa “Dosetidaysa” gada xeegas; nam7anthuwa “Issifetethi” gada xeegas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ለዕርድ የተለዩትን በጎች፣ በተለይም የተጨቈኑትን አሰማራሁ። ሁለት በትሮች ወስጄም፣ አንዱን “ሞገስ” ሌላውንም “አንድነት” ብዬ ጠራኋቸው፤ መንጋውንም አሰማራሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጎቹን ይገዙና ይሸጡ ለነበሩት ሰዎች ተቀጥሬ እንዲታረዱ ለተፈረደባቸው የበጎች መንጋ እረኛ ሆንኩ፤ መንጋውንም በማሰማራበት ጊዜ ሁለት በትሮችን ወሰድኩ፤ አንደኛውን በትር “ተወዳጅ” ብዬ ጠራሁት፤ ሌላውን በትር “አንድነት” ብዬ ጠራሁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነውን ነተን ንማሕረዲ ዝተፈለያ ኣባጊዕ፥ ብፍላይኳ ነተን መሳኺን መጓሰ ኣባጊዕ፥ ጓሰኹ። ክልተ በትሪ ድማ ወሰድኩ፤ ነታ ሓንቲ “ፅባቐ” ነታ ሓንቲ ኸዓ “መእሰሪ” ኢለ ሰመኽወን፤ ነተን መጓሰውን ሓለኹወን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ነተን ኣባጊዕ ማሕረዲ፡ እወ፡ ነተን መሳኺን እታ መጓሰ ኣባጊዕ፡ ጓሴኸወን። ክልተ በትሪ ድማ ወሰድኩ፡ ነታ ሓንቲ ጸጋ፡ ነታ ሓንቲ ኸአ ስምረት ኢለ ሰሜኽወን፡ ነትን መጓሰ ኣባጊዕውን ጓሴኽወን።