Zechariah 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደጊም ንነበርቲ እታ ሃገር ኣይምሕረሮምን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ግናኸ ርኣዩ፡ ነቶም ሰብኡት ነፍሲ ወከፎም ኣብ ኢድ ብጻዩን ኣብ ኢድ ንጉሱን ክህቦም እየ፡ ንሳቶም ድማ ነታ ምድሪ ክስዕሩዋ፡ ካብ ኢዶም ድማ ኣይከድሕኖምን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእንግዲህ ወዲህ በምድር ላይ ለሚኖሩ አልራራም፥ ይላል እግዚአብሔር፣ እነሆም፥ ሰውን ሁሉ በባልንጀራውና በንጉሡ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፣ ምድሪቱም ይመታሉ፥ ከእጃቸውም አላድናቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእንግዲህ ወዲህ በምድር ላይ ለሚኖሩ አልራራም፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እነሆም፥ ሰውን ሁሉ በባልንጀራውና በንጉሡ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ምድሪቱንም ይመታሉ፥ ከእጃቸውም አላድናቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእንግዲህ ወዲህ በምድር ላይ ለሚኖሩ አልራራም፥ ይላል ጌታ፤ እነሆም፥ ሰውን ሁሉ ለባልንጀራውና ለንጉሡ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ምድሪቱንም ይመታሉ፥ ከእጃቸውም አላስጥላቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታንካ ሀዋፐ ስንናዉ ሀ ጋድያን ደእያ አሳዉ ቃረትከ፤ ታን አሳ ኡባ እቱዋ እቱዋ ኩሽያንነ ካትያ ኩሽያን አደ እማና። ኡንቱንቱ ጋድያ ባይዛና፤ ታንካ እት አሳነ ኡንቱንቱ ኩሽያፐ አሽከ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taanikka hawaappe sintsanaw ha gadiyaan de'iyaa asaw k'arettikke; taani asaa ubbaa ittuwaa ittuwaa kushiyaaninne kaatiyaa kushiyan aatsaade immana. Unttunttu gadiyaa bayizzana; taanikka itti asanne unttunttu kushiyaappe ashshikke» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssafe guye ha biittay bolla diza asas ta qadhettike; tani ta baggara issaa issaa iza laggessinne iza kawos aaththa immana; isttika biitta un7eththana; tanikka istta istta kusheppe ashshike» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሳፌ ጉዬ ሃ ቢታይ ቦላ ዲዛ ኣሳስ ታ ቃቲኬ፤ ታኒ ታ ባጋራ ኢሳ ኢሳ ኢዛ ላጌሲኔ ኢዛ ካዎስ ኣ ኢማና፤ ኢስቲካ ቢታ ኡንኤና፤ ታኒካ ኢስታ ኢስታ ኩሼፔ ኣሺኬ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታኒ ህዛፐ ጉየ ሀ ቢታን ደእያ አሳስ ቃትከ። ታኒ እስ እስ አሰ እያ ሾሩዋስነ እያ ካዋስ አዳ እማና። ኤንቲ ቢታ ይሳና፤ ታኒ እስ አስካ ኤንታ ኩሽያፐ አሽከ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday haysada yaagees: “Taani hizape guye ha biittan de7iya asaas qadhetike. Taani issi issi ase iya shooruwasinne iya kawas aathada immana. Enti biitta dhaysana; taani issi asika enta kushiyape ashshike” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእንግዲህ በምድሪቱ ለሚኖረው ሕዝብ አልራራምና” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ሰውን ሁሉ ለባልንጀራውና ለንጉሡ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እነርሱ ምድሪቱን ያስጨንቃሉ፤ እኔም ከእጃቸው አላድናቸውም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እኔም ከእንግዲህ ወዲህ በምድር ላይ ለሚኖር ለማንም ሰው ርኅራኄ አላደርግም፤ እኔ ራሴ እያንዳንዱን ሰው ለጐረቤቱና ለንጉሡ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እነርሱ ምድሪቱን ያጠፋሉ፤ እኔም ከእነርሱ እጅ አልታደጋቸውም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ድሕሪ ሕዚ ነቶም ኣብታ ምድሪ ዝነብሩ ኣይርህርሀሎምን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። እንሆ፥ ንዅሉ ሰብ ኣብ ኢድ ብፃዩን፥ ኣብ ኢድ ንጉሱን ኣሕሊፈ ኽህብ እየ፤ ንሳቶም ከዓ ነታ ምድሪ ኸባድምዋ እዮም፤ ኣነውን ካብ ኢዶም ኣየናግፎምን እየ” ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ ነቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ድሕርዚ ኣይክንሕፎምን እየ፡ ኤረ ኣነስ እንሆ፡ ንነፍሲ ወከፍ ሰብ ኣብ ኢድ ብጻዩን ኣብ ኢድ ንጉስንይን ክውፍዮ እየ፡ ንሳቶም ከአ ነታ ሃገር ኪሰባብርዋ እዮም፡ ኣነውን ካብ ኢዶም ኣይከናግፎምን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |