Zechariah 11:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዋናታቶም ዝቐትልዎምን ንጹሃት ዝገብርዎምን፤ እቶም ዝሸጡ ድማ፡ ንእግዚኣብሄር ምስጋና ይኹን! ኣነ ሃብታም እየ እሞ፡ ጓሶቶም ከኣ ኣይምሕርዎምን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የገዙአቸው ያርዱአቸዋል፥ ራሳቸውንም እንደ በደለኞች አድርገው አይቈጥሩም፣ የሸጡአቸውም፦ ባለ ጠጋ ሆነዋልና እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ፣ እረኞቻቸውም አይራሩላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የገዙአቸው ያርዱአቸዋል፥ ራሳቸውንም እንደ በደለኞች አድርገው አይቈጥሩም፤ የሸጡአቸውም። ባለ ጠጋ ሆነናልና እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ፤ እረኞቻቸውም አይራሩላቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የገዙአቸው ያርዱአቸዋል፥ እንደ በደለኞች አይቆጠሩም፥ የሸጧቸውም፦ “ባለ ጠጋ ሆኛለሁ፤ ጌታ ይመስገን!” ይላሉ። እረኞቻቸው እንኳን አይራሩላቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ ሻምያዋንቱ ሹክኖ፤ ሙረተናን አትኖ። ቃይ ዛልእያዋንቱካ፥ ‘ኑን ዱረቴዶ፤ መና ጎዳይ ጋላተቶ’ ያጊኖ፤ ሀራይ አትና፥ ኡንቱንቱ ሄንንቻቱካ ኡንቱንቶ ቃረትክኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta shammiyaawanttu shukkino; murettenan attino. K'ay zal"iyaawanttukka, ‹Nuuni duretteeddo; Med'inaa Goday galatetto› yaagiino; haray attina, unttunttu hentsanchchatuukka unttunttoo k'arettikkino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta shammi shukkidayti qaxxayettettenna; istta bayzidayti, ‹GODAY galatetto; nu duretidos› geettes. Istta heemmizaytikka isttas qadhettettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ሻሚ ሹኪዳይቲ ቃጻዬቴቴና፤ ኢስታ ባይዚዳይቲ፥ ‹ጎዳይ ጋላቴቶ፤ ኑ ዱሬቲዶስ› ጌቴስ። ኢስታ ሄሚዛይቲካ ኢስታስ ቃቴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ሻመይሳት ሹኮሶና፤ ሽን ሴረቶኮና። ባይዘይሳት፥ ‘ኑኒ ዱረትዳ፤ ጎዳይ ጋላተቶ’ ያጎሶና፤ ሀር አቶሽን፥ ኤንታ ሄንንቾት ኤንታዉ ቃቶኮና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta shammeysati shukoosona; shin seerettokona. Bayzeysati, ‘Nuuni duretida; Goday galatetto’ yaagosona; hari attoshin, enta henthanchoti entaw qadhetokona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የገዟቸው ያርዷቸዋል፤ ሳይቀጡም ይቀራሉ፤ የሸጧቸውም፣ ‘ እግዚአብሔር ይመስገን፤ ባለጠጋ ሆኛለሁ’ ይላሉ፤ ጠባቂዎቻቸውም እንኳ አይራሩላቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የገዙአቸው ሰዎች በጎቹን በማረዳቸው አይቀጡበትም፤ የሸጡአቸውም ሰዎች ‘እግዚአብሔር ይመስገን በልጽገናል’ ይላሉ፤ እረኞቻቸው እንኳ ለእነርሱ አይራሩላቸውም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዓደግተን ክሓርድወን እዮም፤ ንርእሶም ከዓ ኸም በደልቲ ገይሮም ኣይቘፅሩን። እቶም ሸየጥተን ከዓ ‘ንሕና ሃብቲምና ኢናሞ፥ እግዚኣብሄር ይመስገን’ ይብሉ። ጓሶተንውን ኣይርህሩሁለንን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሸየጥተን ድማ ኣነስ ሃብቲመ እግዚኣብሄር ይመስገን ይብሉ፡ ጓሶተንውን ከቶ ኣይንሕፍወንን። |