Zechariah 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምጺ ኣውያት ጓሶት ይስማዕ፤ ክብረቶም ተበላሽዩ እዩ እሞ፥ ድምጺ ምጉርምራም ቈልዑ ኣናብስ እዩ። ትዕቢት ዮርዳኖስ ይጠፍእ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእረኞች ክብር ተዋርዶአልና የዋይታቸው ድምፅ ተሰምቶአል፣ የዮርዳኖስ ትዕቢት ተዋርዶአልና የአንበሶች ግሣት ድምፅ ተሰምቶአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእረኞች ክብር ተዋርዶአልና የዋይታቸው ድምፅ ተሰምቶአል፤ የዮርዳኖስ ትዕቢት ተዋርዶአልና የአንበሶች ግሣት ድምፅ ተሰምቶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእረኞች ክብር ተዋርዶአልና የዋይታቸውን ድምፅ ስሙ! የዮርዳኖስ ጥቅጥቅ ደን ወድሟልና የአንበሶች ግሣት ድምፅ ስሙ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄንንቻቱ ዝላሳ ስስተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ቦንቹ ዬዳ! ጋሞቱ ጉድያዋካ ስስተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ዮርዳኖሳ ዎራይ ይክቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hentsanchchatuu zilaassaa sisite; ayaw gooppe, unttunttu bonchchuu d'ayeedda! Gaammotuu gudiyaawaakka sisite; ayaw gooppe, Yorddaanoosa woray d'ayikichcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heenththa nayta waaso siyite; istta bonchchoy qaarettides; Yordaanoose shaafa doonan diza dhippi gida woray wurida gishshas gaammota xaago siyite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ናይታ ዋሶ ሲዪቴ፤ ኢስታ ቦንቾይ ቃሬቲዴስ፤ ዮርዳኖሴ ሻፋ ዶናን ዲዛ ፒ ጊዳ ዎራይ ዉሪዳ ጊሻስ ጋሞታ ጻጎ ሲዪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ሎኦ ሄን በሳይ ይዳ ግሾ፥ ሄንንቾታ ዘለልሳ ስእተ፤ ዮርዳኖሰ ዎራይ ይዳ ግሾ፥ ጋሞት ጉደይሳ ስእተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta lo77o hentha bessay dhayida gisho, Henthanchota zelelsa si7ite; Yordaanose woray dhayida gisho, Gaammoti gudeysa si7ite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእረኞችን ዋይታ ስሙ፤ ክብራቸው ተገፍፏልና፤ የአንበሶችን ጩኸት ስሙ፤ ጥቅጥቅ ያለው የዮርዳኖስ ደን ወድሟል! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እረኞች ለምለም የሆነ መሰማሪያቸው ስለ ወደመ “ዋይ!” እያሉ ሲያለቅሱ ስሙ፤ የዮርዳኖስን ወንዝ ተከትሎ ያለው የደን መኖሪያቸው ስለ ተደመሰሰ፥ አንበሶች በሐዘን ሲያገሡ ስሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክብሪ ጓሶት ተዋሪዱ እዩሞ፥ ድምፂ ኣውያቶም ተሰምዐ፤ ትዕቢት ዮርዳኖስ ተዋሪዱ እዩሞ፥ ድምፂ ምጕዛም ኣንበሳ ተሰምዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክብረቶም በሪሱ እዩ እሞ፡ ድምጺ ዋይዋይታ ጓሶት ይስማዕ፡ ትዕቢት ዮርዳኖስ በሪሱ እዩ እሞ፡ ድምጺ ምጉዛም ሽደናት ኣናብስ ይስማዕ። |