Zechariah 11:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣብታ ምድሪ ጓሳ ኸተንስእ እየ፡ ንሱ ንባደም ዘይበጽሖ፡ ንንእሽቶውን ዘይደሊ፡ ንዝተሰብረ ኸይፍውስ፡ ንዘይተሰናኸለ እውን ኣይምግብን እዩ። ንሱ ግና ንስጋ እቲ ስብሒ፡ ጽፍሮምውን ይቕንጥጦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ በአገሩ ውስጥ እረኛ አስነሣለሁ፣ እርሱም የጠፋውን አያስብም፥ የባዘነውን አይፈልግም፥ የተሰበረውን አይጠግንም፣ የዳነውንም አይቀልብም፥ ነገር ግን የሰባውን ሥጋ ይበላል፥ ሰኰናውንም ይቀለጣጥማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ በአገሩ ውስጥ እረኛ አስነሣለሁ፤ እርሱም የጠፋውን አያስብም፥ የባዘነውን አይፈልግም፥ የተሰበረውን አይጠግንም፤ የዳነውንም አይቀልብም፥ ነገር ግን የሰባውን ሥጋ ይበላል፥ ሰኰናውንም ይቀለጣጥማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ በአገር ውስጥ እረኛ አስነሣለሁ፤ እርሱም የጠፋውን አያስተውልም፥ የባዘነውን አይፈልግም፥ የተሰበረውን አይጠግንም፥ የዳነውንም አይቀልብም፤ ነገር ግን የሰባውን ሥጋ ይበላል፥ ሰኰናውንም ይቀለጣጥማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ታን ሀ ጋድያን እት ሄንንቻ ደንና። ሽን እ ዋየትያ ዶርሳቱዋ ማደና፤ ላለቴዳዋንታ ሺሸና፤ ዎቢያዋ ኮለና፤ ፓጻካ ምዘና። እ ሄዋ አጊደ፥ ሞዳዋንታ ሹክ ሹኪደ ሜ፤ ኡንቱንቱ ሹቁልያካ ቃንጼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, taani ha gadiyaan itti hentsanchchaa dentsana. Shin I waayettiyaa dorssatuwaa maaddenna; laaletteeddawantta shiishshenna; wobbiyaawaa koolenna; pas'aakka mizenna. I hewaa aggiide, mod'd'eeddawantta shukki shukkiide mee; unttunttu shuk'uliyaakka k'ans's'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hekko tani biitta bolla ooraththa heenththanchcha denththana; he heenththanchchay kase dhaydayssa zaari qoppenna; laalettidayssaka koyenna; meqqidayssaka koolenna; paxidayssaka dhiikkenna; gido attiin modhidayssa asho maana; qinccifilleka ashshontta dippi histtana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄኮ ታኒ ቢታ ቦላ ኦራ ሄንንቻ ዴንና፤ ሄ ሄንንቻይ ካሴ ይዳይሳ ዛሪ ቆፔና፤ ላሌቲዳይሳካ ኮዬና፤ ሜቂዳይሳካ ኮሌና፤ ፓጺዳይሳካ ኬና፤ ጊዶ ኣቲን ሞዳይሳ ኣሾ ማና፤ ቂንጪፊሌካ ኣሾንታ ዲፒ ሂስታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሀ ቢታን እስ ሄንንቾ ደንና። እ ቆሄትዳ ዶርሳታ ማደና፤ ላለትዳ ዶርሳታ ሺሸና፤ መቅዳ ዶርሳታ ኮለና፤ ፓፃ ደኤይሳታ ሄመና። ሽን እ ሄሳ አግድ፥ ሞታ ሹክድ ሜስ፤ ኤንታ ኮልዝያ ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ha biittan issi henthancho denthana. I qohetida dorsata maaddenna; laaletida dorsata shiishenna; meqida dorsata koolenna; paxa de7eyisata heemmenna. Shin I hessa aggidi, modhota shukidi mees; enta koliziya dhoggees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ በምድሪቱ ላይ እረኛ አስነሣለሁ፤ እርሱም የጠፋውን አያስብም፤ የባዘነውን አይፈልግም፤ የተሰበረውን አይጠግንም፤ የዳነውንም አይቀልብም፤ ነገር ግን የሠባውን ሥጋ ይበላል፤ ሰኰናውንም ሳይቀር ይቀለጣጥማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ በምድሪቱ መንጋዬን የሚጠብቅ አንድ እረኛ አስነሣለሁ፤ ይህን በማድረግ ፈንታ እርሱ ስለ ጠፉት አያስብም፤ የባዘኑትን አይፈልግም፤ ያነከሱትን አይፈውስም፤ ጤናማዎችንም አይመግብም፤ ይህን በማድረግ ፈንታ የወፈረውን እያረደ ይበላል፤ ሰኮናቸውንም ይቈራርጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ፥ ኣብ ልዕሊ እዛ ሃገር ጓሳ ኸተስእ እየ። ንሱ ንዝጠፍአ ኣይዝክርን፤ ከርተት ንዝብል ኣይደልን፤ ንዝተሰበረ ኣይፅግንን፤ ነቲ ዝደሓነ ኸዓ ኣይቕልብን እዩ፤ ግና ስጋ ስቡሓት ይበልዕ፤ ሸኾናኣቶምውን ይቆረጣጥም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እንሆ ስጋ ስቡሓት ዚበልዕ፡ ሸኾናኤን ከአ ዝምንጭት እምበር፡ ነተን ዝጠፍኣ ግዲ ዘይገብረለ፡ ፋሕ ንዝበላ ድማ ዘይደልየን፡ ንተሰብራ ኸአ ዘይፍውስ፡ ንጥዑያትን ዘይቕልብ ጓሳ ኣብታ ሃገር ከተንስእ እየ። |