Zechariah 11:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ፡ ጽቡቕ እንተ ሓሲብኩም፡ ዋጋይ ሃቡኒ፡ በልክዎም። እንተዘይኮይኑ ድማ ግደፎ። ስለዚ ብዋጋይ ሰላሳ ብሩር መዚኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፦ ደስ ብሎአችሁ እንደ ሆነ ዋጋዬን ስጡኝ፣ ያለዚያ ግን ተውት አልሁ። እነርሱም ለዋጋዬ ሠላሳ ብር መዘኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። ደስ ብሎአችሁ እንደ ሆነ ዋጋዬን ስጡኝ፤ ያለዚያ ግን ተዉት አልሁ። እነርሱም ለዋጋዬ ሠላሳ ብር መዘኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፦ “ደስ ብሎአችሁ እንደሆነ ዋጋዬን ስጡኝ፥ ያለዚያ ግን ተውት” አልኩት። እነርሱም ለዋጋዬ ሠላሳ ብር መዘኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱ፥ “እማናዉ በሰ ጎፐ፥ ታ ድርጉዋ ሀምተ፤ ኮሸና ጎፐካ፥ አግ ባሽተ” ያጋድ። ኡንቱንቱ ታ ድርጉዋ ሀታሙ ጻጋራ ብራ ታዉ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttu, «Immanaw besse gooppe, ta dirgguwaa hammite; koshshenna gooppekka, aggi bashite» yaagaad. Unttunttu ta dirgguwaa hattamu s'agaraa biraa taw immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka isttas, «Inttes lo7o misatikko ta waaga taas qanxxite; akkay giikko aggaagite» gadis; hessa gishshas istti taas heedzdzu tammu saqile bira qanxxida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ ኢስታስ፥ «ኢንቴስ ሎኦ ሚሳቲኮ ታ ዋጋ ታስ ቃንጺቴ፤ ኣካይ ጊኮ ኣጋጊቴ» ጋዲስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ታስ ሄ ታሙ ሳቂሌ ቢራ ቃንጺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ “ህንተ ዶስኮ ታ ዳሞዝያ እምተ፤ እፃስ ጊኮ አጋግተ” ያጋስ። ያትን ኤንቲ ታዉ ሀስታሙ ብራ ሳንትመ እምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, “Hinte dosiko ta damooziya immite; ixas giiko aggaagite” yaagas. Yaatin enti taw hastamu bira santime immidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም፣ “የሚበጅ መስሎ ከታያችሁ ዋጋዬን ክፈሉኝ፤ አይሆንም ካላችሁም ተዉት” አልኋቸው፤ ስለዚህ ሠላሳ ብር ከፈሉኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “ብትፈቅዱ ደመወዜን ስጡኝ፤ ባትፈቅዱ ተዉት” አልኳቸው፤ እነርሱም የአገልግሎቴን ዋጋ ሠላሳ ብር ሰጡኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ “ባህ እንተይሉኩም ዓስበይ ሃቡኒ፤ ደስ እንተ ዘይሉኩም ድማ ሕደግዎ” በልክዎም። ንሳቶም ከዓ ዓስበይ ሰላሳ ቕርሺ ብሩር መዘኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ፡ ነዒንትኹም ባህ እንተ አበለኩምሲ፡ ዋጋይ ሀቡኒ፡ እንተ ዘይኮነስ ሕደግዎ፡ በልክዎም። ንሳቶም ንዋጋይ ሰላሳ ብሩር መዘኑ። |