Zechariah 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ደቂ ኤፍሬም ከኣ ከም ጅግና ኪዀኑ፡ ልቦም ከኣ ከም ብወይኒ ኪሕጐስ እዩ። እወ ደቆም ርእዮም ክሕጐሱ እዮም፤ ልቦም ብእግዚኣብሄር ኪሕጐስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኤፍሬምም ሰዎች እንደ ኃያላን ይሆናሉ፥ ልባቸውም የወይን ጠጅ እንደ ጠጣ ሰው ደስ ይለዋል፣ ልጆቻቸውም አይተው ደስ ይላቸዋል፥ ልባቸውም በእግዚአብሔር ሐሤት ያደርጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኤፍሬምም ሰዎች እንደ ኃያላን ይሆናሉ፥ ልባቸውም የወይን ጠጅ እንደ ጠጣ ሰው ደስ ይለዋል፤ ልጆቻቸውም አይተው ደስ ይላቸዋል፥ ልባቸውም በእግዚአብሔር ሐሤት ያደርጋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኤፍሬምም ሰዎች እንደ ኃያላን ይሆናሉ፥ ልባቸውም የወይን ጠጅ እንደ ጠጣ ሰው ደስ ይለዋል፤ ልጆቻቸውም አይተው ደስ ይላቸዋል፥ ልባቸውም በጌታ ሐሤት ያደርጋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማ አሳይ ምኖ ኦላንቻ ማላ ግዳናዋ፤ ዎይንያ ኤሳ ኡሼዳ አሳዳን፥ ኡንቱንቱ ዎዛናይ ናሸታና። ኡንቱንቱ ናናይካ ሄዋ በኢደ፥ ሀሹ ጋና፤ ኡንቱንቱ ዎዛናይ መና ጎዳን ናሸታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireemaa Asay mino olanchchaa mala gidanawaa; woyniyaa eessaa usheedda asaadan, unttunttu wozanay nashettana. Unttunttu naanaykka hewaa be'iide, hashshu gaana; unttunttu wozanay Med'inaa Godaan nashettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme asay wolqqama asa mala gidana; istta wozinay woyne ushshu uyida asa mala ufayettana; istta nayti istta beyananne ufayettana; isttika GODAAN ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ኣሳይ ዎልቃማ ኣሳ ማላ ጊዳና፤ ኢስታ ዎዚናይ ዎይኔ ኡሹ ኡዪዳ ኣሳ ማላ ኡፋዬታና፤ ኢስታ ናይቲ ኢስታ ቤያናኔ ኡፋዬታና፤ ኢስቲካ ጎዳን ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ምኖ ኦላንቾ መላ ግዳና፤ ዎይነ ኡይዳ አሳዳ ኤንታ ዎዛናይ ኡፋይታና። ኤንታ ናይት ሄሳ በእድ፥ ሀሹ ጋና፤ ኤንታ ዎዛናይ ጎዳን ኡፋይታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay mino olancho mela gidana; woyne uyida asada enta wozanay ufaytana. Enta nayti hessa be7idi, hashshu gaana; enta wozanay Godan ufaytana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤፍሬማውያን እንደ ኀያላን ሰዎች ይሆናሉ፤ ልባቸውም የወይን ጠጅ እንደ ጠጣ ሰው ሐሤት ያደርጋል። ልጆቻቸው ያዩታል፤ ደስተኛም ይሆናሉ፤ ልባቸውም በእግዚአብሔር ደስ ይለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ እንደ ብርቱ ጦረኞች ይሆናሉ፤ የወይን ጠጅ እንደ ጠጣ ሰውም ደስተኞች ይሆናሉ፤ ልጆቻቸውም ይህን ድል በማስታወስ ደስ ይላቸዋል፤ በእግዚአብሔርም ሐሤት ያደርጋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰባት ኤፍሬም ከም ሓያላት ሰባት ክኾኑ እዮም፤ ልቦምውን ወይኒ ኸም ዝሰተየ ሰብ ክሕጐስ እዩ። ደቆምውን ነዙይ ሪኦም ክሕጐሱ እዮም፤ ልቦምውን ብእግዚኣብሄር ሓሴት ክገብር እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤፍሬም ከም ጅግና ኪኾኑ እዮም፡ ልቦም ድማ ከም ብወይኒ ኺሕጎስ እዩ፡ ደቆም ከአ ኪርእይዎን ኪሕጎሱን እዮም፡ ልቦም ብእግዚኣብሄር እልል ኪብል እዩ። |