Zechariah 10:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቶም ኣብ ውግእ ኣብ ጭቃ ጎደናታት ንጸላእቶም ዝረግጹ ጀጋኑ ኪዀኑ እዮም። እግዚኣብሄር ምሳታቶም ስለ ዝዀነ፡ ክዋግኡ እዮም፡ እቶም ተቐዳደምቲ ኣፍራስ ከኣ ኪሓፍሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰልፍም ጊዜ ጠላቶቻቸውን በመንገድ ጭቃ ውስጥ እንደሚረግጡ ኃያላን ይሆናሉ፣ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ነውና ይዋጋሉ፥ ፈረሰኞችም ያፍራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰልፍም ጊዜ ጠላቶቻቸውን በመንገድ ጭቃ ውስጥ እንደሚረግጡ ኃያላን ይሆናሉ፤ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ነውና ይዋጋሉ፥ ፈረሰኞችም ያፍራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአንድ ላይም እንደ ጦረኞች ይሆናሉ፥ ጠላቶቻቸውንም በመንገድ ጭቃ ውስጥ የሚረግጡ ይሆናሉ፤ ጌታም ከእነርሱ ጋር ስለሆነ ጦርነት ይገጥማሉ፥ ፈረሰኞችንም ያሳፍራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኦግያ ኡርቃ የያ ምኖ ኦላንቻቱዋ ማላ ግዳናዋንታ፤ መና ጎዳይ ኡንቱንቱና ደእያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ኦለታና፤ ፓራ አሳቱዋካ ጾናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu ogiyaa urk'k'aa yed'd'iyaa mino olanchchatuwaa mala gidanawantta; Med'inaa Goday unttunttunna de'iyaa diraw, unttunttu olettana; paraa asatuwaakka s'oonana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ubbayka issi bolla ogen diza urqqa yedhdhiza mino olanchchata mala gidana; GODAY isttara diza gishshas paran olettizayta istti xoonana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኡባይካ ኢሲ ቦላ ኦጌን ዲዛ ኡርቃ ዬዛ ሚኖ ኦላንቻታ ማላ ጊዳና፤ ጎዳይ ኢስታራ ዲዛ ጊሻስ ፓራን ኦሌቲዛይታ ኢስቲ ጾናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባንታ ሞርከታ ኦግያ ኡርቃዳ የያ ምኖ ኦላንቾታ መላ ግዳና። ጎዳይ ኤንታራ ደእያ ግሾ፥ ኤንቲ ኦለትድ ፆናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Banta morketa ogiya urqada yedhiya mino olanchota mela gidana. Goday entara de7iya gisho, enti oletidi xoonana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠላትን መንገድ ላይ እንዳለ ጭቃ ይረጋግጣሉ፤ በአንድነት እንደ ጦር ሰልፈኛ ይሆናሉ፤ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ስለሆነ ተዋግተው፤ ፈረሰኞችን ያዋርዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳ ሕዝብ ጠላቶቻቸውን ረግጠው ከመንገድ ጭቃ ጋር እንደሚለውሱ እንደ ብርቱ ጦረኞች ይሆናሉ፤ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ስለ ሆነ በርትተው በመዋጋት ፈረሰኞችን ሳይቀር ድል ይነሣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ጊዜ ውግእ ንፀላእቶም ኣብ መንገዲ ንዘሎ ጭቃ ኸም ዝረጋግፁ ሓያላት ክኾኑ እዮም፤ እግዚኣብሄር ምስኣቶም ስለ ዝኾነ ኸዓ ኽዋግኡ እዮም፤ እቶም ፈረሰኛታትውን ከዋርዱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ውግእ ከምቶም ንጸላእቶም ኣብ ጭቃ መገዲ ዚረግጹ ጀጋኑ ኪኾኑ፡ እግዚኣብሄር ምስኦም እዩ እሞ፡ ኪዋግኡ እዮም፡ እቶም ኣብ ኣፍራስ እተወጥሑ ኸአ ኪሓንኩ እዮም።