Zechariah 10:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጣኦታት ከንቱ ተዛሪቦም፡ ጠንቈልቲ ከኣ ሓሶት ርእዮም፡ ናይ ሓሶት ሕልሚ ተዛሪቦም። ንኸንቱ የጸናንዑ፤ ስለዚ ጓሳ ስለ ዘይነበረ፡ ከም መጓሰ ከዱ፡ ሰንበዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተራፊም ከንቱነትን ተናግረዋልና፥ ምዋርተኞችም ውሸትን አይተዋልና፣ ሕልምንም የሚያዩ በሐሰት ተናግረዋል፥ በከንቱም ያጽናናሉ፣ እረኛም የላቸውምና እንደ በጎች ተቅበዝብዘዋል ተጨንቀውማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተራፊም ከንቱነትን ተናግረዋልና፥ ምዋርተኞችም ውሸትን አይተዋልና፤ ሕልምንም የሚያዩ በሐሰት ተናግረዋል፥ በከንቱም ያጽናናሉ፤ እረኛም የላቸውምና እንደ በጎች ተቅበዝብዘዋል ተጨንቀውማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተራፊም ትርጒም አልባ ነገር ተናግረዋል፥ ሟርተኞችም ሐሰተኛ ራእይ አይተዋል፤ የሚያሳስቱ ሕልሞችን ተናግረዋል፤ ባዶ ማጽናኛም ሰጥተዋል፤ ለዚህም ነው እረኛም ስለ ሌላቸው እንደ በጎች የተቅበዘበዙትና የተጨነቁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶ ኤቃ ምስለቱ ኦድያዌ ሀዳ፤ ካይያዋንቱ ዎርዶ ሳፃ በኢኖ፤ አኩመትያዋንቱካ ዎርዶ አኩሙዋ ኦዲኖ፤ ሀዳ ምንዋካ ምንኖ። ሄዋ ድራዉ፥ አሳይ ዱጼዳ ዶርሳዳን ቶይላካቴ፤ ኡንቱንታ ሄምያዌ ባይና ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ቆሄቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Soo eek'aa misiletuu odiyaawe hada; kaayiyaawanttu worddo sas'aa be'iino; akumetiyaawanttukka worddo akumuwaa odiino; hada mintsetsuwaakka mintsetsiino. Hewaa diraw, Asay duus's'eedda dorssaadan toyilakattee; unttuntta heemmiyaawe bayinna diraw, unttunttu k'ohettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eeqa xoossati baleththo yo7o yooteettes; Maroti wordo ajjuuta beyeettes; kaayizayti wordo agumo agumetteettes; asakka coo hada yo7on minththeththeettes; hessa gishshas derey heemmizaadey baynda dorsa mala coo mela toylattishe qohettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤቃ ጾሳቲ ባሌ ዮኦ ዮቴቴስ፤ ማሮቲ ዎርዶ ኣጁታ ቤዬቴስ፤ ካዪዛይቲ ዎርዶ ኣጉሞ ኣጉሜቴቴስ፤ ኣሳካ ጮ ሃዳ ዮኦን ሚንቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዴሬይ ሄሚዛዴይ ባይንዳ ዶርሳ ማላ ጮ ሜላ ቶይላቲሼ ቆሄቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤቃት ሀዳባ ኦዶሶና፤ ማሮት ዎርዶ ቆንጨ በኦሶና፤ አሙሄይሳት ዎርዶ አሙሆ ኦዶሶና፤ ሀዳ ምን ምንሶና። ሄሳ ግሾ፥ አሳይ ይዳ ዶርሳዳ ቶይላቶሶና፤ ኤንታ ሄምያ አስ ባይና ግሾ፥ ኤንቲ ቆሄትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeqati hadaba odoosona; maroti wordo qoncethi be7oosona; amuheysati wordo amuho odoosona; hada minthetho minthethoosona. Hessa gisho, asay dhayida dorsada toylatoosona; enta heemmiya asi bayna gisho, enti qohetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተራፊም አሳሳች ነገር ይናገራል፤ ሟርተኞች የሐሰት ራእይ ያያሉ፤ የውሸት ሕልም ይናገራሉ፤ ከንቱ መጽናናት ይሰጣሉ፤ ስለዚህ ሕዝቡ እንደ በጎች ተቅበዘበዙ፤ እረኛ በማጣትም ተጨነቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጣዖቶች ዋጋቢስ ነገርን ይናገራሉ፤ ጠንቋዮችም ሐሰተኛ ራእይን ያያሉ፤ የማጭበርበሪያ ሕልምንም ይናገራሉ፤ ስለዚህ ሕዝቡ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች ይባዝናሉ፤ ማጽናናታቸው ከንቱ ነው፤ ከንቱ የማጽናናት ቃል ይሰጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ተራፊም ከንቱ ይናገሩ፤ ጠንቈልቲውን ሓሰት ይሪኡ፤ ሓለምቲ ድማ ሓሰት ይናገሩ፤ ብኸንቱውን የፀናንዑ፤ ስለዙይ እቶም ህዝቢ ጓሳ የብሎምን፤ ከም ኣባጊዕ ከርተት በሉ፤ ተጨነቑውን።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ጣኦታት ቤት ክንቱ ይዛረቡ፡ እቶም ጠንቆልቲ ኸአ ሓሶት ይርእዩ፡ ሕልሚ ሓሶት ይነግሩ፡ ብኸንቱውን የጸናንዑ። ስለዚ ኸም ኣባጊዕ ተባረሩ፡ ጓሳ የብሎምን እሞ ተጨነቑ።