Zechariah 10:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ግዜ ደንጉዩ ዝዘንብ ዝናብ ንእግዚኣብሄር ለምኖ። ስለዚ እግዚኣብሄር ኣብ መሮር ንዘሎ ሳዕሪ ንዅሉ ድሙቕ ደበናታት ኪገብርን ዝናም ኪዘንብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኋለኛው ዝናብ ጊዜ ከእግዚአብሔር ዘንድ ዝናቡን ለምኑ፣ እግዚአብሔር መብረቅ ያደርጋል፣ እርሱም የበልግ ዝናብን ለእያንዳንዱም በሜዳ ውስጥ ሣርን ይሰጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኋለኛው ዝናብ ጊዜ ከእግዚአብሔር ዘንድ ዝናቡን ለምኑ፤ እግዚአብሔር መብረቅ ያደርጋል፤ እርሱም የበልግ ዝናብን ለእያንዳንዱም በሜዳ ውስጥ ሣርን ይሰጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የበልግ ዝናብ እንዲሰጣች ጌታን ለምኑ፤ መብረቁን ደመና የሚያደርግ ጌታ፥ ያደርጋል፥ እርሱም ለእያንዳንዱ የምድር ተክል የሚሆን ዝናብ ይሰጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባልጉ ጋክያ ዎደ፥ መና ጎዳይ እራ እማናዳን ዎስተ። መና ጎዳይ እራ ቶኬዳ ሻርያ ኪቴ፤ ቃይ እ አሳዉ እራ እሜ፤ አታክልትያካ ሾይቃን ሞክሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Balgguu gakkiyaa wode, Med'inaa Goday iraa immanaadan woossite. Med'inaa Goday Iraa tookkeedda shaariyaa kiittee; k'ay I asaw iraa immee; ataakilttiyaakka shoyk'aan mokissee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY inttes assura ira immana mala woossite. Ira shaara kiittizay GODAA; izi ubbaa asas gidiza ira immees; issaas issaas tokkanaas dooza immees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢንቴስ ኣሱራ ኢራ ኢማና ማላ ዎሲቴ። ኢራ ሻራ ኪቲዛይ ጎዳ፤ ኢዚ ኡባ ኣሳስ ጊዲዛ ኢራ ኢሜስ፤ ኢሳስ ኢሳስ ቶካናስ ዶዛ ኢሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባልጎይ ጋክያ ዎደ ጎዳይ እራ እማና መላ ዎስተ። ጎዳይ እራ ቶክዳ ሻራ ኪቴስ፤ አሳስ እራ እሜስ፤ ጎሻን አታክልተ ዶልስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Balgoy gakiya wode Goday ira immana mela woossite. Goday ira tookida shaara kiittees; asaas ira immees; goshshan atakilte dolisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የበልግ ዝናብ እንዲሰጣችሁ እግዚአብሔርን ጠይቁ፤ ማዕበሉን ደመና የሚያደርግ እግዚአብሔር ነው፤ እርሱ ለሰዎች በቂ ዝናብን፣ ለእያንዳንዱም የምድርን ተክል ይሰጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በበልግ ወራት ዝናብ እንዲሰጣችሁ ለምኑት፤ ዝናብ ያዘለ ደመናን የሚልክ እግዚአብሔር ነው፤ ዝናብንና የመስክ አትክልትን ለሁሉም የሚሰጥ እርሱ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብጊዜ ዳሕረዋይ ዝናም፥ ካብ እግዚኣብሄር ዝናም ለምኑ፤ እግዚኣብሄር መብረቅ ይገብር፤ ዝናምን ንነፍሲ ወከፍ ድማ ሳዕሪ ኣብ ግራት ክህብ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጊዜ ጽብሓት ካብ እግዚኣብሄር ዝናም ለምኑ፡ እቲ መባርቕ ዚገብር እግዚኣብሄር ከአ ንነፍሲ ወከፍ ሳዕሪ ኣብ ግራት ሰርቢ ዝናም ኬዝንመሉ እዩ። |