Song of Solomon 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍቕሪ ከም ሞት ሓያል እያ እሞ፡ ከም ማሕተም ኣብ ልብኻ፡ ከም ማሕተም ኣብ ቅልጽምካ ኣቐምጠኒ። ቅንኢ ከም ሃደስ ጨካን እዩ፥ ከሰልታቱ ሓያል ሃልሃልታ ዘለዎ ፈሓም ሓዊ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ቀለበት በልብህ፥ እንደ ቀለበትም ማኅተም በክንድህ አኑረኝ፤ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናትና፥ ቅንዐትም እንደ ሲኦል የጨከነች ናትና። ላንቃዋ እንደ እሳት ላንቃ እንደ ነበልባል ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ማኅተም በልብህ፥ እንደ ማኅተም በክንድህ አኑረኝ፤ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናትና፥ ቅንዓትም እንደ ሲኦል የጨከነች ናትና። ፍንጣሪዋ እንደ እሳት ፍንጣሪ፥ እንደ እግዚአብሔር ነበልባል ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ማኅተም በልብህ፥ እንደ ማኅተም በክንድህ አኑረኝ፥ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናትና፥ ቅንዓትም እንደ ሲኦል የጨከነች ናትና። ፍንጣሪዋ እንደ እሳት ፍንጣሪ፥ እንደ እግዚአብሔር ነበልባል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ሲቁዋን ታና ነ ዎዛና ቦላ አታማ፤ ነ ቀስያንካ ማታፋዳን፥ ታ ጻላላ ኦይቃ። አያዉ ጎፐ፥ ሲቁ ሀይቁዋ ማላ ምና፤ ምሹካ ዱፉዋ ማላ መቀ ኢታ፤ አ ላጩካ ጾሳ ታማ ላጩዋ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa siik'uwaan taana ne wozanaa bolla attama; ne k'esiyankka maatafaadan, ta s'alalaa oyk'k'a. Ayaw gooppe, siik'uu hayk'k'uwaa mala mina; mishuukka duufuwaa mala mek'etsaa iita; Aa lac'uukka S'oossaa tamaa lac'uwaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mernaa siiqon ne wozinan tana woththa; tana xalla ne qese bolla maatame mala shoca; ays giikko siiqoy hayqo mala mino; qanaatey duufo mala menxe iita; izi lacoykka tama laco mala popol7u gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሜርና ሲቆን ኔ ዎዚናን ታና ዎ፤ ታና ጻላ ኔ ቄሴ ቦላ ማታሜ ማላ ሾጫ፤ ኣይስ ጊኮ ሲቆይ ሃይቆ ማላ ሚኖ፤ ቃናቴይ ዱፎ ማላ ሜንጼ ኢታ፤ ኢዚ ላጮይካ ታማ ላጮ ማላ ፖፖልኡ ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መርና ሲቁዋን ታና ነ ዎዛናን አታማ፤ ነ ቀስያን ማታመዳ ታ ፃላላ ኦይካ። ሲቆይ ሀይቆ መላ ምኖ፤ ቃናተይ ስኦለ መላ ኢታ፤ እያ ላጮይ ፆሳ ታማ ላጮ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Merina siiquwan tana ne wozanan attama; ne qesiyan maatameda ta xalaala oyka. Siiqoy hayqo mela mino; qanaatey si7oole mela iita; iya lacoy Xoossaa tama laco mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በልብህ እንዳለ፣ በክንድህም እንደምትይዘው ማኅተም አስቀምጠኝ፤ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች፣ ቅናቷም እንደ መቃብር ጨካኝ ናትና፤ እንደሚንቦገቦግ እሳት፣ እንደ ኀይለኛም ነበልባል ትነድዳለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዘለዓለማዊ ፍቅር በልብህ ውስጥ እንደ ማኅተም አትመኝ፤ በክንድህም እንደ ማኅተም እኔን ብቻ ያዘኝ፤ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናት፤ ቅናትም እንደ መቃብር የከፋች ናት፤ የእሳትዋ ወላፈን እንደ እግዚአብሔር ወላፈን ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍቕሪ ኸም ሞት ሓያል እያ፤ ቅንኣትውን ከም ሲኦል ጨካን እዩ፤ ረስና ኸም ሓዊ፥ ከም ሃልሃልታ ሓዊ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፥ ከም ማሕተም ኣብ ልብኻ፥ ከም ማዕተብ ኣብ ቅልፅምካ ኣንብረኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍቕሪ ኸም ሞት ሓያል እያ፡ ቅንኣታ ኸም ሲኦል ብርቱዕ እዩ፡ ረስና ኸም ረስኒ ሓዊ፡ ሃልሃልታ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ ከም ማሕተም ኣብ ልብኻ፡ ከም ማሕተም ኣብ ቅልጽምካ ኣንብረኒ። |