Song of Solomon 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ መሪሐካ ናብ ቤት ኣደይ ምኣተኹኻ፣ ንሳ ምምህረኒ፣ ካብ ጽማቝ ሮማን ቀመማት ምሰተኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይዤ ወደ እናቴ ቤት፥ ወደ ወላጅ እናቴም እልፍኝ ባገባሁህ፥ እኔ ከመልካሙ የወይን ጠጄ ከሮማኔም ውኃ ባጠጣሁህ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መርቼ ወደ እናቴ ቤት ባገባሁህ፥ በዚያም አንተ ባስተማርከኝ፤ እኔም ከመልካሙ ወይን ጠጅ ከሮማኔም ውኃ ባጠጣሁህ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መርቼ ወደ እናቴ ቤት ባገባሁህ፥ በዚያም አንተ ባስተማርከኝ፥ እኔም ከመልካሙ ወይን ጠጅ ከሮማኔም ውኃ ባጠጣሁህ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታና ታማርሴዳ ታ ዳይ ጎለ ታን ኔና ካለደ፥ ታ ዳይ ቆልኦ ገልሳ አግና፥ ሄዋን ታና ነ ሲቁዋባ ታማርሴዳዋ ግዳርኪ፤ ሮማንያ ጉምኤዳ ማልእያዋ፥ ሎእያ ዎይንያ ኤሳ ታን ኔና ሄዋን ኡሻርክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taana tamaarisseedda ta daay golle taani neena kaaletsaade, ta daayi k'ol"o gelissa aginaa, hewan taana ne siik'uwaabaa tamaarisseeddawaa gidaarikkii; roomaaniyaa gum"eedda mal"iyaawaa, lo"iyaa woyniyaa eessaa taani neena hewan ushshaarikkitaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tana tamaarsida ta aayeyso ta ne kushe oykkada efanakkoshin; ne uyanaas oroomaaneppenne woyneppe gum7ettida lo7o ushshu ta nees immanakkoshin. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታና ታማርሲዳ ታ ኣዬይሶ ታ ኔ ኩሼ ኦይካዳ ኤፋናኮሺን፤ ኔ ኡያናስ ኦሮማኔፔኔ ዎይኔፔ ጉምኤቲዳ ሎኦ ኡሹ ታ ኔስ ኢማናኮሺን። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነና ካለዳ፥ ታና ታማርስዳ ታ አየ ሶ ገልሳርክናሽን። ማልእያ ኦሮማነ ጉምኤነ ሎእያ ዎይነ ኡሻ ታ ነና ያን ኡሻርክና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani nena kaalethada, tana tamaarsida ta aaye soo gelsarkinashin. Mal7iya Oromaane gum7ethaanne lo77iya woyne ushsha ta nena yan ushsharkina. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም ወደ አስተማረችኝ፣ ወደ እናቴም ቤት፣ እጅህን ይዤ በወሰድሁህ ነበር፤ የምትጠጣውን ጣፋጭ የወይን ጠጅ፣ የሮማኔን ጭማቂም በሰጠሁህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ወላጅ እናቴ ቤት ባስገባሁህ ነበር፤ በዚያም ስለ ፍቅር ባስተማርከኝ ነበር፤ በሮማን ፍሬዬ ጭማቂ የጣፈጠውን መልካሙን የወይን ጠጅ ባጠጣሁህ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሪሐ ናብ ቤት እኖይ መእተኹኻ፤ ኣብኡ ኸዓ ንስኻ ምመሃርካኒ፤ ኣነውን ካብ ዝተፀምቈ ጥዑም ወይነይን፥ ካብ ማይ ሮማነይን መስተኹኻ ነይረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሪሔ ናብ ቤት ኣደይ መእቶኹኻ፡ ንስኻ ምመሀርካኒ፡ ኣነውን ካብ እተቓመመ ወይኒ፡ ካብ ሮማነይ እተጸምቔ መስቴኹኻ። |