Song of Solomon 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣንታ ከም ሓወይ ዲኻ ኣጥባት ኣደይ ዝመጠጠ! ኣብ ደገ እንተዝረኽበካ ምሰዓምኩኻ፤ እወ ክናዓቕ የብለይን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጅ ወንድሜ ሆይ፥ የእናቴን ጡት ትጠባ ዘንድ ማን በሰጠህ? በሜዳ ባገኘሁህ ጊዜ በሳምሁህ፥ ማንም ባልናቀኝም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ የእናቴን ጡት እንደ ጠባ እንደ ወንድሜ ምነው በሆንህ! በሜዳ ባገኘሁህ ጊዜ በሳምሁህ፥ ማንም ባልናቀኝም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ የእናቴን ጡት እንደ ጠባ እንደ ወንድሜ ምነው በሆንህ! በሜዳ ባገኘሁህ ጊዜ በሳምሁህ፥ ማንም ባልናቀኝም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ታዉ አላጋ ግደናን ታ ዳይ ን ሜዳ ታ እሻ ግዳርኪሻ! ያትንቶ ታን ኔና ኦግያን ደማደ ሺሻ አካ የርና፥ ታና ኦንነ ቦረናሽን። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne taw allaga gidennaan ta daayi d'antsaa d'ammeedda ta ishaa gidaarikkiishsha! Yaatintto taani neena ogiyaan demmaade shiishsha akka yerina, taana ooninne borennashin. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne ta aayey dhanth dhammi diccida ta isha mala gididaakko ta nena ogen demmada yeera ekkidaakko tana oonikka kadhennakoshin! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ታ ኣዬይ ን ሚ ዲጪዳ ታ ኢሻ ማላ ጊዲዳኮ ታ ኔና ኦጌን ዴማዳ ዬራ ኤኪዳኮ ታና ኦኒካ ካናኮሺን! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ታዉ ታ አየ ን ምዳ ታ እሻ ግድዳኮ አይበ! ታ ነና ኦገን ደማዳ ዬርዳኮ፥ ታና ኦንካ ቦረናሽን። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne taw ta aaye dhanthi dhammida ta isha gididaako aybe! Ta nena ogen demmada yeeridaako, tana oonika borennashin. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምነው አንተ የእናቴን ጡት እንደ ጠባ፣ እንደ ወንድሜ በሆንህ! ከዚያም ውጭ ባገኝህ፣ እስምህ ነበር፤ ታዲያ ማንም ባልናቀኝ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምነው አንተ የእናቴን ጡት እንደ ጠባ እንደ ወንድሜ በሆንክልኝ፤ በመንገድ ላይ አግኝቼ ብስምህ ማንም ሰው አይንቀኝም ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ኣበይሞ ጡብ ወላዲተይ ከም ዝጠበወ፥ ከም ሓወይ እንተ እትኾነለይ! ኣብ ወፃኢ እንትረኽበካ ምሰዓምኩኻ ነይረ፤ ሓደ እኳ ኣይምነዓቐንን ነይሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣየ፡ ወላዲተይ ዝጠቦኻ ኸም ሓውይ እንተ ትኾነለይ፡ ኣብ ወጻኢ ምስ ዝረኸበካ፡ ምስዐምኩኻ ነይረ፡ ሓደ እኳ ኣይምነዐቐንን። |