Song of Solomon 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርእስኻ ኣብ ልዕሌኻ ከም ቀርሜሎ፡ ጸጕሪ ርእስኻ ድማ ከም ሐምላይ እዩ። ንጉስ ኣብ ጋለሪታት ይቕመጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንገትሽ እንደ ዝሆን ጥርስ ግንብ ነው፤ ዐይኖችሽ በሐሴቦን ውስጥ በብዙዎች ልጅ በሮች አጠገብ እንዳሉ እንደ ውኃ ኵሬዎች ናቸው፤ አፍንጫሽ ወደ ደማስቆ አፋዛዥ እንደሚመለከት እንደ ሊባኖስ ግንብ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንገትሽ እንደ ዝሆን ጥርስ ግንብ ነው፤ ዓይኖችሽ በሐሴቦን ውስጥ በባትረቢ በር አጠገብ እንደ ውኃ ኵሬዎች ናቸው፤ አፍንጫሽ ወደ ደማስቆ አፋዛዥ እንደሚመለከት እንደ ሊባኖስ ግንብ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ራስሽ እንደ ቀርሜሎስ ተራራ በላይሽ ነው፥ የራስሽም ጠጉር እንደ ሐምራዊ ሐር ነው፥ ንጉሡ በሹርባው ታስሮአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ሁጲ ቃርመሎሳ አሳ ማላቴ፤ ነ ኦላሳ ብናናይ ቃጭና ጻ ማላቴ፤ ካትያካ ነ ሁጲያ ዳይ ናሸቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne huup'ii K'armmeloosa asaa malatee; ne olassa binnaanay k'ac'inaa s'aatsaa malatee; kaatiyaakka ne huup'iyaa datsay nashechcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne hu7ey Qarmeloose zuma misatees; ne hu7e binanay xaaxetti uttida xilata misatees; ne hu7e daththayka kawoza wozina ekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ሁኤይ ቃርሜሎሴ ዙማ ሚሳቴስ፤ ኔ ሁኤ ቢናናይ ጻጼቲ ኡቲዳ ጺላታ ሚሳቴስ፤ ኔ ሁኤ ዳይካ ካዎዛ ዎዚና ኤኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ሁጰይ ቃርመሎሳ ዙማ ዳኔስ፤ ነ ብናናይ ቃጭና ፃ ዳኔስ፤ ነ ሁጵያ ዳይ ካዋ ኡፋይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne huuphey Qarmeloosa zuma daanees; ne binaanay qacina xaathi daanees; ne huuphiya dathay kawa ufaysees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የራስሽ ቅርጽ እንደ ቀርሜሎስ ተራራ አክሊል ሆኖልሻል፤ ጠጕርሽ የሐር ጕንጕን የመሰለ ነው፤ ንጉሡም በሹሩባሽ ታስሮ ተይዟል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የራስሽ ቅርጽ እንደ ቀርሜሎስ ተራራ ነው፤ ዞማው ጠጒርሽም የሐር ጒንጒን የመሰለ ነው። ንጉሡም በሹሩባሽ ውበት ተማርኮአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ርእስኺ ኣብ ልዕሌኺ ኸም እምባ ቀርሜሎስ እዩ፤ ፀጕሪ ርእስኺ ኸም ቀይሕ ሃሪ እዩ፤ ብቝኖኺ እቲ ንጉስ ተማረኸ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክሳድኪ ኸም ግምቢ ስኒ ሓርማዝ እዩ፡ ኣዒንትኺ ኸምቲ ንደማስቆ ገጹ ዚርኢ ግምቢ ሊባኖስ እዩ። |