Song of Solomon 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርእስኻ ኣብ ልዕሌኻ ከም ቀርሜሎ፡ ጸጕሪ ርእስኻ ድማ ከም ሐምላይ እዩ። ንጉስ ኣብ ጋለሪታት ይቕመጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ገ​ትሽ እንደ ዝሆን ጥርስ ግንብ ነው፤ ዐይ​ኖ​ችሽ በሐ​ሴ​ቦን ውስጥ በብ​ዙ​ዎች ልጅ በሮች አጠ​ገብ እን​ዳሉ እንደ ውኃ ኵሬ​ዎች ናቸው፤ አፍ​ን​ጫሽ ወደ ደማ​ስቆ አፋ​ዛዥ እን​ደ​ሚ​መ​ለ​ከት እንደ ሊባ​ኖስ ግንብ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንገትሽ እንደ ዝሆን ጥርስ ግንብ ነው፤ ዓይኖችሽ በሐሴቦን ውስጥ በባትረቢ በር አጠገብ እንደ ውኃ ኵሬዎች ናቸው፤ አፍንጫሽ ወደ ደማስቆ አፋዛዥ እንደሚመለከት እንደ ሊባኖስ ግንብ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ራስሽ እንደ ቀርሜሎስ ተራራ በላይሽ ነው፥ የራስሽም ጠጉር እንደ ሐምራዊ ሐር ነው፥ ንጉሡ በሹርባው ታስሮአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ሁጲ ቃርመሎሳ አሳ ማላቴ፤ ነ ኦላሳ ብናናይ ቃጭና ጻ ማላቴ፤ ካትያካ ነ ሁጲያ ዳይ ናሸቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne huup'ii K'armmeloosa asaa malatee; ne olassa binnaanay k'ac'inaa s'aatsaa malatee; kaatiyaakka ne huup'iyaa datsay nashechcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne hu7ey Qarmeloose zuma misatees; ne hu7e binanay xaaxetti uttida xilata misatees; ne hu7e daththayka kawoza wozina ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ሁኤይ ቃርሜሎሴ ዙማ ሚሳቴስ፤ ኔ ሁኤ ቢናናይ ጻጼቲ ኡቲዳ ጺላታ ሚሳቴስ፤ ኔ ሁኤ ዳይካ ካዎዛ ዎዚና ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ሁጰይ ቃርመሎሳ ዙማ ዳኔስ፤ ነ ብናናይ ቃጭና ፃ ዳኔስ፤ ነ ሁጵያ ዳይ ካዋ ኡፋይሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne huuphey Qarmeloosa zuma daanees; ne binaanay qacina xaathi daanees; ne huuphiya dathay kawa ufaysees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የራስሽ ቅርጽ እንደ ቀርሜሎስ ተራራ አክሊል ሆኖልሻል፤ ጠጕርሽ የሐር ጕንጕን የመሰለ ነው፤ ንጉሡም በሹሩባሽ ታስሮ ተይዟል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የራስሽ ቅርጽ እንደ ቀርሜሎስ ተራራ ነው፤ ዞማው ጠጒርሽም የሐር ጒንጒን የመሰለ ነው። ንጉሡም በሹሩባሽ ውበት ተማርኮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ርእስኺ ኣብ ልዕሌኺ ኸም እምባ ቀርሜሎስ እዩ፤ ፀጕሪ ርእስኺ ኸም ቀይሕ ሃሪ እዩ፤ ብቝኖኺ እቲ ንጉስ ተማረኸ።
Amharic Tigrinya 2011 ክሳድኪ ኸም ግምቢ ስኒ ሓርማዝ እዩ፡ ኣዒንትኺ ኸምቲ ንደማስቆ ገጹ ዚርኢ ግምቢ ሊባኖስ እዩ።