Song of Solomon 6:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ፍቑረይ፡ ከም ቲርዛ ጽብቕቲ፡ ከም የሩሳሌም ጽብቕቲ፡ ከም ሰንደቕ ዕላማ ዘለዎም ሰራዊት ዜስካሕክሕ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወዳጄ ሆይ፥ እንደ ቴርሳ ውብ ነሽ፥ እንደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ያማ​ርሽ ነሽ፤ ዓላማ ይዞ እንደ ተሰ​ለፈ ሠራ​ዊት ታስ​ፈ​ር​ያ​ለሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወዳጄ ሆይ፥ እንደ ቴርሳ ውብ ነሽ፥ እንደ ኢየሩሳሌምም ያማርሽ ነሽ፤ ዓላማ ይዞ እንደ ተሰለፈ ሠራዊት ታስፈሪያለሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወዳጄ ሆይ፥ እንደ ቴርሳ ውብ ነሽ፥ እንደ ኢየሩሳሌምም ያማርሽ ነሽ፥ ዓላማ ይዞ እንደ ተሰለፈ ሠራዊት ታስፈሪያለሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ሲቃቴ! ኔን ትርጻ ካታማይ ሎእያዋዳን ሎኣሳ፤ የሩሳላመዳን ዳሮ ሎኣሳ፤ ባንድራ ኦይቂደ፥ ሳልፕያን ብያ ኦላንቻይ ያሽያዋዳን ያሻሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta siik'k'atee! Neeni Tirs's'a katamay lo"iyaawaadan lo"aasa; Yerusaalamedan daro lo"aasa; banddiraa oyk'k'iide, salppiyaan biyaa olanchchay yashshiyaawaadan yashshaasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta godee! Neni Tirxxa katamay lo7iza mala lo7aasa; Yerusalaame mala keeha kayshaasa; bandira tookkidi biza olanchcha mala yashissiza teemara daasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ጎዴ! ኔኒ ቲርጻ ካታማይ ሎኢዛ ማላ ሎኣሳ፤ ዬሩሳላሜ ማላ ኬሃ ካይሻሳ፤ ባንዲራ ቶኪዲ ቢዛ ኦላንቻ ማላ ያሺሲዛ ቴማራ ዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ሲቀ፥ ነ ትርሳ ካታሜዳ ሎኣሳ፤ የሩሳላመዳ ዳሮ ሎኣሳ። ባንድራ ኦይክድ ሳልፕያ፥ ኦላንቾዳ ያሻሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta siiqe, ne Tirsa katameeda lo77aasa; Yerusalaameda daro lo77aasa. Bandira oykidi salpiya, olanchoda yashshaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ውዴ ሆይ፤ አንቺ እንደ ቴርሳ የተዋብሽ፣ እንደ ኢየሩሳሌም ያማርሽ፣ ዐርማቸውን እንደ ያዙ ወታደሮችም ግርማን የተጐናጸፍሽ ነሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፍቅሬ ሆይ! እንደ ቲርጻ ከተማ የተዋብሽ ነሽ፤ እንደ ኢየሩሳሌምም እጅግ ያማርሽ ነሽ፤ የጦር ዓርማ ይዞ እንደሚጓዝ ሠራዊት የሚያስፈራ ግርማ አለሽ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ፍቕርተይ፥ ከም ከተማ ቴርሳ ፅብቕቲ፥ ከም ከተማ ኢየሩሳሌም ባህ እተብሊ ኢኺ፤ ሰንደቕ ዕላማ ኸም ዝሓዘ ሰራዊት፥ እተፍርሒ ኢኺ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ፍትውተየ፡ ከም ቲርጻ ጽብቕቲ ኢኺ፡ ከም ዮርሳሌም ባህ እትብሊ፡ ከም ሰራዊት ምስ ሰንደቕ ዕላማ ተፍርሂ ኢኺ።