Song of Solomon 5:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምዕጉርቱ ከም ዓራት ቀመማት፡ ከም ጥዑም ዕምባባታት እዩ። ከንፈሩ ከም ዕምባባታት ጥዑም ጨና ዘለዎ ከርበ ዝነጥብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጕን​ጮቹ ሽቱን የሚ​ያ​ፈ​ስሱ የሽቱ መደብ ናቸው። ከን​ፈ​ሮቹ እንደ አበ​ቦች ናቸው፥ የሚ​ፈ​ስስ ከር​ቤ​ንም ያን​ጠ​ባ​ጥ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጕንጩና ጕንጩ የሽቱ መደብ እርከን እንዳለበት እንደ ሽቱ አትክልት ናቸው፤ ከንፈሮቹ እንደ አበቦች ናቸው፥ የሚፈስስ ከርቤንም ያንጠበጥባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጉንጩና ጉንጩ የሽቱ መደብ እርከን እንዳለበት እንደ ሽቱ አትክልት ናቸው፥ ከንፈሮቹ እንደ አበቦች ናቸው፥ የሚፈስስ ከርቤንም ያንጠበጥባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ጋጮቱካ ሳዉዋ ማታይነ፥ ቅማሚ ቶከቴዳ አታክልትያዳን ሎኢኖ፤ አ መተርሻቱ ካርቢያ ሽቱ ጾክያ ዎራ ጪሻዳን ሎኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa gac'otuukka sawuwaa maataynne, k'imaamii toketteedda atakilttiyaadan lo"iino; Aa mettershshatuu karbbiyaa shittuu s'okiyaa wora c'iishshaadan lo"iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza shagalati mal7iza sawo maatata mala; dumma dumma qimameti tokettida atakilteso misateettes; iza metershati karbbe shittoy xokkiza suufe ciishsha mala lo7eettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ሻጋላቲ ማልኢዛ ሳዎ ማታታ ማላ፤ ዱማ ዱማ ቂማሜቲ ቶኬቲዳ ኣታኪልቴሶ ሚሳቴቴስ፤ ኢዛ ሜቴርሻቲ ካርቤ ሺቶይ ጾኪዛ ሱፌ ጪሻ ማላ ሎኤቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ሻካላይ ሳውያ ቅማመይ ቶከትዳ ማዳበዳ ሎኤስ፤ እያ መተርሻይ ካርበ ሽቶይ ፆክያ ዎራ ጪሻዳ ሎኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya shakalay sawiya qimamey toketida madabeda lo77ees; iya mettershay karbe shittoy xokiya wora ciishshada lo77ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጕንጮቹ የሽቱ መዐዛ የሚያመጡ፣ የቅመማ ቅመም መደቦችን ይመስላሉ፤ ከንፈሮቹም ከርቤ እንደሚያንጠባጥቡ፣ ውብ አበቦች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጉንጮቹ ማማር ጣፋጭ ሽታ ያላቸው የቅመማቅመም ዕፀዋት እንደሚገኙበት የአትክልት ቦታ ነው፤ ከንፈሮቹ መዓዛው የሚጣፍጥ የከርቤ ሽቶ እንደሚያፈሱ የአሸንድዬ አበባዎች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምዕጕርታቱ ኸም መደብ ኣታኽልቲ ሽቱ እየን፤ ከናፍሩ ፈሳሲ ኸርበ ዘንጠብጥባ ዕምበባ እየን።
Amharic Tigrinya 2011 ጉንጭታቱ ኸም ክፍሊ ኣታኽልቲ ቐመም፡ ከም ምኡዝ ኣትክልቲ እዩ፡ ከናፍሩ ፈሳሲ ኸርበ ዜንጠብጥባ ዕምበባ ሹሻን እየን።