Song of Solomon 5:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዒንቱ ከም ኣዒንቲ ርግቢት ኣብ ጥቓ ወሓይዝ ማይ እየን፣ ብጸባ ተሓጺበን ብጽቡቕ እተሰርሓን እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐይ​ኖቹ በሙሉ የውኃ ኵሬ አጠ​ገብ እን​ዳሉ በወ​ተት እንደ ታጠቡ በኵሬ ውኃ አጠ​ገብ እንደ ተቀ​መጡ፥ እንደ ርግ​ቦች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓይኖቹ በሙሉ ፈሳሽ አጠገብ እንዳሉ በወተት እንደ ታጠቡ በፈሳሽ ውኃ አጠገብ እንደ ተቀመጡ እንደ ርግቦች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዐይኖቹ በውሃ ምንጮች አጠገብ እንዳሉ በወተት እንደ ታጠቡ በፈሳሽ ውኃ አጠገብ እንደ ተቀመጡ እንደ ርግቦች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ አይፊ ሻፋ ላንቂያን ኤቄዳነ፥ ማን ሜጨቴዳዋ ማላትያ ሀራጰቱዋ ማላቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa ayifii shaafaa lank'k'iyaan ek'k'eeddanne, maatsan meec'etteeddawaa malatiyaa harap'p'etuwaa malatee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza ayfeti shaafa lanqen diza haraphpheta malanne maaththan meecettida inqquta mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኣይፌቲ ሻፋ ላንቄን ዲዛ ሃራጴታ ማላኔ ማን ሜጬቲዳ ኢንቁታ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ አይፈይ ሻፋ ማታን ኤቅዳ፥ ማን ሜጨትዳ ሆለታ ዳኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya ayfey shaafa matan eqida, maathan meecetida holleta daanees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዐይኖቹ፣ በጅረት አጠገብ እንዳሉ ርግቦች፣ በወተት የታጠቡ፣ እንደ ዕንቍም ጕብ ጕብ ያሉ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐይኖቹ በወንዝ አጠገብ እንደሚታዩና በወተት የታጠቡ እንደሚመስሉ ርግቦች ያምራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣዒንቱ ኸም ኣብ ጥቓ ፈልፋሊ ማይ ዘለዋ፥ ብፀባ ኸም ዝተሓፅባ፥ ኣብ ጥቓ ፈሳሲ ማይ፥ ከም ዝተቐመጣ ርግቢታት እየን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዒንቱ ኸም ኣብ ጥቓ ፈልፋሊ ማይ ዘለዋ ርግብታት፡ ጸባ ተሓጺበን፡ ኣብ ምልአት ተነቢረን እየን።