Song of Solomon 5:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንቱ ከም ኣዒንቲ ርግቢት ኣብ ጥቓ ወሓይዝ ማይ እየን፣ ብጸባ ተሓጺበን ብጽቡቕ እተሰርሓን እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐይኖቹ በሙሉ የውኃ ኵሬ አጠገብ እንዳሉ በወተት እንደ ታጠቡ በኵሬ ውኃ አጠገብ እንደ ተቀመጡ፥ እንደ ርግቦች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኖቹ በሙሉ ፈሳሽ አጠገብ እንዳሉ በወተት እንደ ታጠቡ በፈሳሽ ውኃ አጠገብ እንደ ተቀመጡ እንደ ርግቦች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐይኖቹ በውሃ ምንጮች አጠገብ እንዳሉ በወተት እንደ ታጠቡ በፈሳሽ ውኃ አጠገብ እንደ ተቀመጡ እንደ ርግቦች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ አይፊ ሻፋ ላንቂያን ኤቄዳነ፥ ማን ሜጨቴዳዋ ማላትያ ሀራጰቱዋ ማላቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa ayifii shaafaa lank'k'iyaan ek'k'eeddanne, maatsan meec'etteeddawaa malatiyaa harap'p'etuwaa malatee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza ayfeti shaafa lanqen diza haraphpheta malanne maaththan meecettida inqquta mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣይፌቲ ሻፋ ላንቄን ዲዛ ሃራጴታ ማላኔ ማን ሜጬቲዳ ኢንቁታ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አይፈይ ሻፋ ማታን ኤቅዳ፥ ማን ሜጨትዳ ሆለታ ዳኔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya ayfey shaafa matan eqida, maathan meecetida holleta daanees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐይኖቹ፣ በጅረት አጠገብ እንዳሉ ርግቦች፣ በወተት የታጠቡ፣ እንደ ዕንቍም ጕብ ጕብ ያሉ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐይኖቹ በወንዝ አጠገብ እንደሚታዩና በወተት የታጠቡ እንደሚመስሉ ርግቦች ያምራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዒንቱ ኸም ኣብ ጥቓ ፈልፋሊ ማይ ዘለዋ፥ ብፀባ ኸም ዝተሓፅባ፥ ኣብ ጥቓ ፈሳሲ ማይ፥ ከም ዝተቐመጣ ርግቢታት እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዒንቱ ኸም ኣብ ጥቓ ፈልፋሊ ማይ ዘለዋ ርግብታት፡ ጸባ ተሓጺበን፡ ኣብ ምልአት ተነቢረን እየን። |