Song of Solomon 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርእሱ ኸም ብሉጽ ወርቂ እዩ፣ መቝሕታቱ ድማ ከም ኳዃት ጸላምን ጸሊምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ራሱ ምዝምዝ ወርቅ ነው፤ ቈንዳላው የተዝረፈረፈ ነው፥ እንደ ቍራ ጥቍረትም ጥቁር ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራሱ ምዝምዝ ወርቅ ነው፤ ቈንዳላው የተዝረፈረፈ ነው፥ እንደ ቁራ ጥቁረትም ጥቁር ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ራሱ ምዝምዝ ወርቅ ነው፥ ጸጉሩ የተዝረፈረፈ ነው፥ እንደ ቁራም ጥቁር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ሁጲ ዎርቃ ሉልያ ማላቴ፤ አ ብናናይካ ሎአነ ቁሩዋ ማላ ካረ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa huup'ii work'k'aa luliyaa malatee; Aa binnaanaykka lo"anne k'uuruwaa mala karetsa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza hu7ey geeshsha worqqa misatees; iza binanaykka olossinne dum7a kareth misatees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሁኤይ ጌሻ ዎርቃ ሚሳቴስ፤ ኢዛ ቢናናይካ ኦሎሲኔ ዱምኣ ካሬ ሚሳቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ሁጰይ አልኦ ዎርቃ ዳኔስ፤ እያ ብናናይ ሎኦነ ቁሮ መላ ካሬ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya huuphey al7o worqa daanees; iya binaanay lo77onne quuro mela kareethi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ራሱ የጠራ ወርቅ፣ ጠጕሩ ዞማ፣ እንደ ቍራም የጠቈረ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእርሱ ራስ የወርቅ ሉል ይመስላል፤ ጠጒሩም ዞማና እንደ ቊራ የጠቆረ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ርእሱ ፅሩይ ወርቂ እዩ፤ ፀጕሩ ለማፅ፥ ከም ኳዅ ኸዓ ፀሊም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርእሱ ኣዝዩ ጽሩይ ወርቂ እዩ፡ ጎተናኡ ኾርዳድ፡ ከም ኳኹ ዝምጽላሙ እዩ። |