Song of Solomon 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላቶም ኣስያፍ ይሕዙ እዮም፣ ከመይሲ፡ ኣብ ውግእ ኪኢሎም እዮም። ነፍሲ ወከፍ ብሰንኪ ፍርሒ ለይቲ ሰይፉ ኣብ መንኵቡ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁሉም ሰይፍ የያዙና ሰልፍ የተማሩ ናቸው፤ በሌሊት ከሚወድቀው ፍርሀት የተነሣ ሰው ሁሉ ሰይፉ በወገቡ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁሉም ሰይፍ የያዙ ሰልፈኞች ናቸው፤ በሌሊት ከሚወድቀው ፍርሃት የተነሣ ሰው ሁሉ ሰይፉ በወገቡ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁሉም ሰይፍ የያዙና ጦርነት የለመዱ ናቸው፥ በሌሊት ከሚከሰት አደጋ የተነሣ ሰው ሁሉ ሰይፉ በወገቡ አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኡባይካ ማሻ ኦይቀ ሜዘቴዳዋንታነ፥ ኦላንካ ፓጨቴዳዋንታ። ቃማን ጋካና መቱዋ ኤቀታናዉ፥ ኡንቱንቱ እቱ እቱ ማሻ ግጺደ ጊጌዳዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ubbaykka mashshaa oyk'k'etsaa meezeteeddawanttanne, olankka paac'etteeddawantta. K'amman gakkana metuwaa ek'ettanaw, unttunttu ittuu ittuu mashshaa gis's'iide giigeeddawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ubbayka mashsha oyth meezetida, ola erizaytanne omars yiza meto eqettanaas issoy issoy mashsha gixxida mala aqeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኡባይካ ማሻ ኦይ ሜዜቲዳ፥ ኦላ ኤሪዛይታኔ ኦማርስ ዪዛ ሜቶ ኤቄታናስ ኢሶይ ኢሶይ ማሻ ጊጺዳ ማላ ኣቄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኡባይ ማሻ ኦይን ሜዘትዶሶና፤ ኦላንካ ፓጨትዶሶና። ቃማ ጋክያ መቱዋ ተቃናዉ፥ ኤንቲ ማሸ ዳንጭድ ጊግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ubbay mashsha oythan meezetidosona; olanka paacetidosona. Qamma gakiya metuwa teqanaw, enti mashshe dancidi giigidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁሉም ሰይፍ የታጠቁ፣ ሁሉም በጦርነት የተፈተኑ ናቸው፤ የሌሊት አደጋን ለመከላከልም፣ እያንዳንዳቸው ሰይፋቸውን በወገባቸው ታጥቀዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁሉም በሰይፍ አያያዝ የሠለጠኑና በጦርነትም የተፈተኑ ናቸው፤ በሌሊት ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመመከት እያንዳንዱ ሰይፉን እንደ ታጠቀ ያድራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላቶም ሰይፊ ዝሓዙ፥ ክኢላታት ውግእ እዮም፤ ብለይቲ ሓደጋ ኽከላኸሉ ኸዓ፥ ነፍሲ ወከፎም ሰሰይፎም ዕጡቓት እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩላቶም ሰይፊ ዚሕዙ፡ ምሁራት ውግእ እዮም። ስለ ፍርሃት ለይቲ ነፍሲ ወከፍ ሰሰይፉ ዕጡቕ እዩ። |