Song of Solomon 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵላቶም ኣስያፍ ይሕዙ እዮም፣ ከመይሲ፡ ኣብ ውግእ ኪኢሎም እዮም። ነፍሲ ወከፍ ብሰንኪ ፍርሒ ለይቲ ሰይፉ ኣብ መንኵቡ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁሉም ሰይፍ የያ​ዙና ሰልፍ የተ​ማሩ ናቸው፤ በሌ​ሊት ከሚ​ወ​ድ​ቀው ፍር​ሀት የተ​ነሣ ሰው ሁሉ ሰይፉ በወ​ገቡ አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁሉም ሰይፍ የያዙ ሰልፈኞች ናቸው፤ በሌሊት ከሚወድቀው ፍርሃት የተነሣ ሰው ሁሉ ሰይፉ በወገቡ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁሉም ሰይፍ የያዙና ጦርነት የለመዱ ናቸው፥ በሌሊት ከሚከሰት አደጋ የተነሣ ሰው ሁሉ ሰይፉ በወገቡ አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኡባይካ ማሻ ኦይቀ ሜዘቴዳዋንታነ፥ ኦላንካ ፓጨቴዳዋንታ። ቃማን ጋካና መቱዋ ኤቀታናዉ፥ ኡንቱንቱ እቱ እቱ ማሻ ግጺደ ጊጌዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu ubbaykka mashshaa oyk'k'etsaa meezeteeddawanttanne, olankka paac'etteeddawantta. K'amman gakkana metuwaa ek'ettanaw, unttunttu ittuu ittuu mashshaa gis's'iide giigeeddawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ubbayka mashsha oyth meezetida, ola erizaytanne omars yiza meto eqettanaas issoy issoy mashsha gixxida mala aqeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኡባይካ ማሻ ኦይ ሜዜቲዳ፥ ኦላ ኤሪዛይታኔ ኦማርስ ዪዛ ሜቶ ኤቄታናስ ኢሶይ ኢሶይ ማሻ ጊጺዳ ማላ ኣቄቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኡባይ ማሻ ኦይን ሜዘትዶሶና፤ ኦላንካ ፓጨትዶሶና። ቃማ ጋክያ መቱዋ ተቃናዉ፥ ኤንቲ ማሸ ዳንጭድ ጊግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ubbay mashsha oythan meezetidosona; olanka paacetidosona. Qamma gakiya metuwa teqanaw, enti mashshe dancidi giigidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁሉም ሰይፍ የታጠቁ፣ ሁሉም በጦርነት የተፈተኑ ናቸው፤ የሌሊት አደጋን ለመከላከልም፣ እያንዳንዳቸው ሰይፋቸውን በወገባቸው ታጥቀዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁሉም በሰይፍ አያያዝ የሠለጠኑና በጦርነትም የተፈተኑ ናቸው፤ በሌሊት ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመመከት እያንዳንዱ ሰይፉን እንደ ታጠቀ ያድራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላቶም ሰይፊ ዝሓዙ፥ ክኢላታት ውግእ እዮም፤ ብለይቲ ሓደጋ ኽከላኸሉ ኸዓ፥ ነፍሲ ወከፎም ሰሰይፎም ዕጡቓት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኩላቶም ሰይፊ ዚሕዙ፡ ምሁራት ውግእ እዮም። ስለ ፍርሃት ለይቲ ነፍሲ ወከፍ ሰሰይፉ ዕጡቕ እዩ።