Song of Solomon 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍሩብ ጥራይ እየ ሓሊፈ፡ ነፍሰይ እተፍቅሮ ግና ረኺበዮ። ኣብ ቤት ኣደይን ናብ ክፍሊ እታ ዝጠነሰትኒ ክሳዕ ዘእተኽዎን ሒዘዮ ኣይፈቐድኩዎን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም ጥቂት እልፍ ብዬ ያንጊዜ ነፍሴ የወደደችውን አገኘሁት፥ ያዝሁትም፤ ወደ እናቴም ቤት፥ ወደ ወላጅ እናቴም እልፍኝ እስካገባው ድረስ አልተውሁትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም ጥቂት እልፍ ብዬ ነፍሴ የወደደችውን አገኘሁት፥ ያዝሁትም ወደ እናቴም ቤት ወደ ወላጅ እናቴም እልፍኝ እስካገባው ድረስ አልተውሁትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነርሱም ጥቂት እልፍ ብዬ ነፍሴ የወደደችውን አገኘሁት፥ ያዝሁትም ወደ እናቴም ቤት ወደ ወለደችኝም እልፍኝ እስካገባው ድረስ አልተውሁትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱፐ ያ አነ ታ ሲቁዋ ደማ አጋድ። እ ታፐ ከስ አከናዳን፥ ምንሳደ ኦይቃድ፤ ታ ዳይ ጎለ አካ አፋድ፤ ታ የለቴዳ ክፍልያ ገልሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttuppe yaa aad'anne ta siik'uwaa demma aggaad. I taappe kessi akkenaadan, minisaade oyk'k'aad; ta daayi golle akka afaad; ta yeletteedda kifiliyaa gelissaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttafe guuth aadhdha baada ta siiqoza demmadis; izi taappe kessi ekkontta mala minththada oykkadis; ta aayey keeth ekka efadis; ta yelettida kifile gelththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታፌ ጉ ኣ ባዳ ታ ሲቆዛ ዴማዲስ፤ ኢዚ ታፔ ኬሲ ኤኮንታ ማላ ሚንዳ ኦይካዲስ፤ ታ ኣዬይ ኬ ኤካ ኤፋዲስ፤ ታ ዬሌቲዳ ኪፊሌ ጌልዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ አጋዳ አዳ መላ ታ ሲቁዋ ደማስ፤ እ ታፐ ከስ ኤኮናዳ ምንዳ ኦይካስ። ታ አየ ሶ ኤፋስ፤ ታ የለትዳ ክፍልያ ገልሳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta aggada aadhida mela ta siiquwa demmas; I taape kessi ekonnaada minthada oykas. Ta aaye soo efas; ta yeletida kifiliya gelsas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱ ጥቂት ዕልፍ እንዳልሁ፣ ውዴን አገኘሁት፤ ያዝሁት፤ ወደ እናቴ ቤት እስካመጣው፣ በማሕፀን ወደ ተሸከመችኝም ዕልፍኝ እስካገባው ድረስ አልለቀውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነርሱም ጥቂት አለፍ እንዳልኩ ልቤ የምትወደውን አገኘሁት፤ እንዳያመልጠኝም አጥብቄ ያዝኩት፤ ወደ እናቴም ቤት ወሰድኩት፤ እኔ ወደተወለድኩበትም ክፍል አስገባሁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቁሩብ ምስ ሓለፍክዎም፥ ነቲ ነፍሰይ እትፈትዎ ረኸብክዎ፤ ሓዝክዎ፤ ናብ ቤት እኖይን ናብ ሕልፍኚ ወላዲተይን፥ ክሳዕ ዘእትዎ ድማ ኣይሰደድክዎን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቅሩብ ምስ ሐለፍክዎም፡ ነቲ ነፍሰይ እትፈትዎ ረኸብክዎ፡ ሓዝክዎ፡ ናብ ቤት ኣደይን ናብ ሕልፍኚ ወላዲተይን ክሳዕ ዘእትዎ ድማ ኣይሓደግክዎን። |