Song of Solomon 3:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣዋልድ የሩሳሌም፡ ኣዕኑዱ ብብሩር፡ ታሕተዋይ ክፋል ብወርቂ፡ መሸፈኒኡ ድማ ካብ ሐምላይ፡ ማእከሎም ድማ ብፍቕሪ ተሸፈነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምሰ​ሶ​ዎ​ቹን የብር አደ​ረገ፥ መደ​ገ​ፊ​ያ​ው​ንም የወ​ርቅ፥ መቀ​መ​ጫ​ው​ንም ሐም​ራዊ ግምጃ አደ​ረገ፤ ውስጡ ሰን​ፔር በሚ​ባል ዕንቍ የተ​ለ​በጠ ነው። ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቈነ​ጃ​ጅት ይልቅ እወ​ድ​ደ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምሰሶቹን የብር፥ መደገፊያውንም የወርቅ፥ መቀመጫውንም ሐምራዊ ግምጃ አደረገ፤ ውስጡ በኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ፍቅር የተለበጠ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምሰሶቹን የብር፥ መደገፊያውንም የወርቅ፥ መቀመጫውንም ሐምራዊ ግምጃ አደረገ፥ ውስጡ በኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ፍቅር የተለበጠ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አራታ ቱሳቱ ብራን ሼሸቴድኖ፤ ገዲ ዎርቃን አሌቀቴዳ፤ ኡትያሳይ የሩሳላመ ዎዶራቱ ኦቻ ቴራ ማላትያ ቃጭናን፥ ሲቁዋን ዳዴዳ አፍላን ካመቴዳ ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Araataa tuussatuu biran sheeshetteeddino; gedii work'k'aan alleek'k'etteedda; uttiyaasay Yerusaalame wodoratuu ochchaa teeraa malatiyaa k'ac'inan, siik'uwaan daddeedda afilaan kameteedda yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza araata tuussati biran tiyettida; zemppozi worqqan alleqettides; uttizaasozi ochcha teera misatiza qacinappe oosettides; giddoza Yerusalaame geela7oti siiqos dadida afalan aleqissida» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኣራታ ቱሳቲ ቢራን ቲዬቲዳ፤ ዜምፖዚ ዎርቃን ኣሌቄቲዴስ፤ ኡቲዛሶዚ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛ ቃጪናፔ ኦሴቲዴስ፤ ጊዶዛ ዬሩሳላሜ ጌላኦቲ ሲቆስ ዳዲዳ ኣፋላን ኣሌቂሲዳ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አራታ ቱሳይ ብራን ላንፀትስ፤ ዘምፖይ ዎርቃን አሌቀትስ። ኦይደይ ኦቻ ቴራ ዳንያ ቃጭናን ካመትስ፤ ጋይ የሩሳላመ ጌላኦታ ሲቆን አሌቀትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Araata tuussay biran lanxetis; zempoy worqan alleeqetis. Oydey ocha teera daaniya qacinan kametis; gaathay Yerusalaame geela7ota siiqon alleeqetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምሰሶዎቹን ከብር፣ መደገፊያውንም ከወርቅ ሠራ፤ መቀመጫውም በሐምራዊ ሐር የተሸፈነ ነው፤ ውስጡም በኢየሩሳሌም ቈነጃጅት፣ አምሮ የተለበጠ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዙፋኑ ምሰሶዎች በብር የተለበጡ ናቸው፤ የራስ ማስደገፊያው በወርቅ ያጌጠ ነው፤ መቀመጫውም በሐምራዊ ሐር የተሸፈነ ነው፤ ውስጡ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት በፍቅር አስውበው በጠለፉት ጌጥ የተዋበ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዓምዱ ብብሩር፥ መደገፊኡ ብወርቂ፥ መቐመጢኡ ድማ ብቐይሕ ሃሪ ገበረ፤ ውሽጡ ኸዓ ኣዋልድ ኢየሩሳሌም ብፍቕሪ ዝጠለፋኦ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዕኑድ ብብሩር፡ መጸግዒኡ ብወርቂ፡ መቐመጢኡ ብቐይሕ ሃሪ ገበረ። ውሽጢ ኸአ ኣዋልድ የሩሳሌም ብፍቕሪ ዝጠለፋኦ እዩ።