Song of Solomon 3:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣዋልድ የሩሳሌም፡ ኣዕኑዱ ብብሩር፡ ታሕተዋይ ክፋል ብወርቂ፡ መሸፈኒኡ ድማ ካብ ሐምላይ፡ ማእከሎም ድማ ብፍቕሪ ተሸፈነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምሰሶዎቹን የብር አደረገ፥ መደገፊያውንም የወርቅ፥ መቀመጫውንም ሐምራዊ ግምጃ አደረገ፤ ውስጡ ሰንፔር በሚባል ዕንቍ የተለበጠ ነው። ከኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ይልቅ እወድደዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምሰሶቹን የብር፥ መደገፊያውንም የወርቅ፥ መቀመጫውንም ሐምራዊ ግምጃ አደረገ፤ ውስጡ በኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ፍቅር የተለበጠ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምሰሶቹን የብር፥ መደገፊያውንም የወርቅ፥ መቀመጫውንም ሐምራዊ ግምጃ አደረገ፥ ውስጡ በኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ፍቅር የተለበጠ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አራታ ቱሳቱ ብራን ሼሸቴድኖ፤ ገዲ ዎርቃን አሌቀቴዳ፤ ኡትያሳይ የሩሳላመ ዎዶራቱ ኦቻ ቴራ ማላትያ ቃጭናን፥ ሲቁዋን ዳዴዳ አፍላን ካመቴዳ ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Araataa tuussatuu biran sheeshetteeddino; gedii work'k'aan alleek'k'etteedda; uttiyaasay Yerusaalame wodoratuu ochchaa teeraa malatiyaa k'ac'inan, siik'uwaan daddeedda afilaan kameteedda yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza araata tuussati biran tiyettida; zemppozi worqqan alleqettides; uttizaasozi ochcha teera misatiza qacinappe oosettides; giddoza Yerusalaame geela7oti siiqos dadida afalan aleqissida» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣራታ ቱሳቲ ቢራን ቲዬቲዳ፤ ዜምፖዚ ዎርቃን ኣሌቄቲዴስ፤ ኡቲዛሶዚ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛ ቃጪናፔ ኦሴቲዴስ፤ ጊዶዛ ዬሩሳላሜ ጌላኦቲ ሲቆስ ዳዲዳ ኣፋላን ኣሌቂሲዳ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አራታ ቱሳይ ብራን ላንፀትስ፤ ዘምፖይ ዎርቃን አሌቀትስ። ኦይደይ ኦቻ ቴራ ዳንያ ቃጭናን ካመትስ፤ ጋይ የሩሳላመ ጌላኦታ ሲቆን አሌቀትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Araata tuussay biran lanxetis; zempoy worqan alleeqetis. Oydey ocha teera daaniya qacinan kametis; gaathay Yerusalaame geela7ota siiqon alleeqetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምሰሶዎቹን ከብር፣ መደገፊያውንም ከወርቅ ሠራ፤ መቀመጫውም በሐምራዊ ሐር የተሸፈነ ነው፤ ውስጡም በኢየሩሳሌም ቈነጃጅት፣ አምሮ የተለበጠ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዙፋኑ ምሰሶዎች በብር የተለበጡ ናቸው፤ የራስ ማስደገፊያው በወርቅ ያጌጠ ነው፤ መቀመጫውም በሐምራዊ ሐር የተሸፈነ ነው፤ ውስጡ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት በፍቅር አስውበው በጠለፉት ጌጥ የተዋበ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓምዱ ብብሩር፥ መደገፊኡ ብወርቂ፥ መቐመጢኡ ድማ ብቐይሕ ሃሪ ገበረ፤ ውሽጡ ኸዓ ኣዋልድ ኢየሩሳሌም ብፍቕሪ ዝጠለፋኦ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዕኑድ ብብሩር፡ መጸግዒኡ ብወርቂ፡ መቐመጢኡ ብቐይሕ ሃሪ ገበረ። ውሽጢ ኸአ ኣዋልድ የሩሳሌም ብፍቕሪ ዝጠለፋኦ እዩ። |