Song of Solomon 2:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍቑረይ ከም ሻሞይስ ወይ ከም መንእሰይ ድሙ እዩ፥ ርኣዩ፣ ብድሕሪ መንደቕና ደው ኢሉ፣ ናብ መስኮት ይጥምት እሞ ብመጋረጃታት የርኢ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጅ ወንድሜ በቤቴል ተራሮች ላይ ሚዳቋን ወይም የዋሊያን እንምቦሳ ይመስላል፤ እነሆ፥ በመስኮቶች ሲጐበኝ፥ በዐይነ ርግብም ሲመለከት፥ እርሱ ከቅጥራችን በኋላ ቆሞአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውዴ ሚዳቋን ወይም የዋላን እምቦሳ ይመስላል፤ እነሆ፥ በመስኮቶች ሲጐበኝ፥ በዓይነ ርግብም ሲመለከት፥ እርሱ ከቅጥራችን በኋላ ቆሞአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውዴ ሚዳቋን ወይም የዋላን እምቦሳ ይመስላል፥ እነሆ፥ በመስኮቶች ሲጐበኝ፥ በዓይነ ርግብም ሲመለከት፥ እርሱ ከቅጥራችን በኋላ ቆሞአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ሲቁ ዉሻ ማላ፤ ዎይ ገንእያ ማራ ማላቴ። በእተ፥ እ ኑ ጎልያ ድርሳ ማታን ኤቄዳ፤ ማስኮትያና ጎለ ጼሌ፤ ጋርዱዋ ጋርሳናካ ሉጻይ ጼሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta siik'uu wushaa mala; woy gen"iyaa maraa malatee. Be'ite, I nu golliyaa dirssaa matan ek'k'eedda; maskkootiyaanna golle s'eellee; gaaridduwaa garssaanakka luus's'ay s'eellee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta siiqozi Wusha laaqqa woykko genessa laaqqa misatees. Be7ite! Izi nu keeththa daaranchchan eqqides; maskootera soo xeellees; magalasha xoo7era xuulungi xeellees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ሲቆዚ ዉሻ ላቃ ዎይኮ ጌኔሳ ላቃ ሚሳቴስ። ቤኢቴ! ኢዚ ኑ ኬ ዳራንቻን ኤቂዴስ፤ ማስኮቴራ ሶ ጼሌስ፤ ማጋላሻ ጾኤራ ጹሉንጊ ጼሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ሲቆይ ዎሽኤ ዎይኮ ገንኤ ማር ዳኔስ፤ ሄኮ፥ ኑ ኬ ማታን ኤቅስ፤ ማስኮተራ ሶ ፄሌስ፤ ማጋራጁዋ ግዶራ ፄሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta siiqoy woshi7e woyko gen7e mari daanees; Heko, nu keethaa matan eqis; maskootera soo xeellees; magarajuwa giddora xeellees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ውዴ ሚዳቋ ወይም የዋሊያ ግልገል ይመስላል፤ እነሆ፤ ከቤታችን ግድግዳ ኋላ ቆሟል፤ በመስኮት ትክ ብሎ ወደ ውስጥ ያያል፤ በፍርግርጉም እያሾለከ ይመለከታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ውዴ፥ ዋልያ ወይም የአጋዘን ግልገል ይመስላል፤ እነሆም ከቤታችን ቅጽር አጠገብ ቆሞአል፤ በመስኮትም ወደ ውስጥ ይመለከታል፤ በዐይነ ርግቡ ቀዳዳ በኩል አሾልኮ ይቃኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍቱወይ ንሜዳቝን ርሕዶ ዋልያን ይመስል፤ እንሆ፥ ድሕሪ ግድግዳ ገዛ ደው ኢሉ ብመስኮት ይርኢ፥ ብዓይኒ ርግቢውን፥ ናብ ውሽጢ ይጥምት ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈታውየይ ንሚዳቑን ነርሕዶ እራብን ይመስል። እንሆ፡ ኣብ ክንይወ መካበብያና ደ ዊሉ ብመስኮት ይርኢ፡ ብዓይነ ርግቢ ይጥምት አሎ። |