Ruth 4:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ዘመድ ድማ፡ ካብ ምድሪ ሞኣብ ዝተመልሰት ናእሚ፡ ናይ ኤሊሜሌክ ሓውና ዝነበረት መሬት ሸጠት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቦዔዝም የቅርብ ዘመዱን፦ ከሞዓብ ምድር የተመለሰችው ኑኃሚን የወንድማችንን የአቤሜሌክን ጢንጦ ትሸጣለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ተቀመጡ። ቦዔዝም የቅርብ ዘመዱን። ከሞዓብ ምድር የተመለሰችው ኑኃሚን የወንድማችንን የአቤሜሌክን ጢንጦ ትሸጣለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቦዔዝም የቅርብ ዘመዱን፦ “ከሞዓብ ምድር የተመለሰችው ናዖሚ የወንድማችንን ኤሊሜሌክን መሬት መሸጥ ትፈልጋልች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦኤዝ ባረ ማታ ዳቡዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሞኣበ ጋድያፐ ስማደ ዬዳ ኑሃማ፥ ኑ እሻ ኤልመሌካ ጋድያ ባይዛዉ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Boo'eezi bare mata dabbuwaa hawaadan yaageedda; «Moo'aabe gadiyaappe simmaade yeedda Nuhaama, nu ishaa Eelimeleeka gadiyaa bayzzaw. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Boo7eezey laatas bessiza mata dabbozas, «Mo7aabe biittafe simma yida Nuhaama nu ishaa Abimelekke xinxxo gadeza bayzana gawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ቦኤዜይ ላታስ ቤሲዛ ማታ ዳቦዛስ፥ «ሞኣቤ ቢታፌ ሲማ ዪዳ ኑሃማ ኑ ኢሻ ኣቢሜሌኬ ጺንጾ ጋዴዛ ባይዛና ጋዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦኤዝ ባ ማታ ዳቡዋኮ “ሞአበ ቢታፈ ስማዳ ይዳ ኑሃማ፥ ኑ እሻ አበመለከ ጋድያ ባይዛና ጋዉሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Boo7ezi ba mata dabbuwako “Moo7abe biittafe simmada yida Nuhaama, nu isha Abemeleke gadiya bayzana gawusu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የመቤዠት ቅድሚያ ያለውን ቅርብ የሥጋ ዘመድ እንዲህ አለው፤ “ከሞዓብ የተመለሰችው ኑኃሚን፣ የወንድማችንን የአቤሜሌክን ጢንጦ መሬት ልትሸጥ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቦዔዝም የቅርብ ዘመድ የሆነውን ሰው እንዲህ አለው፦ “እነሆ ናዖሚ ከሞአብ አገር ተመልሳ መጥታለች፤ የዘመዳችንን የአቤሜሌክንም መሬት መሸጥ ትፈልጋለች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ቦኤዝ ነቲ ወራሲ ቐረባ ዘመዱ “እዛ ኻብ ምድሪ ሞኣብ ዝተመለሰት ኑሓሚን፥ ነቲ ገራሁ ኣቤሜሌክ ሓውና፥ ክትሸጦ ስለዝደለየት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቲ ወራሲ፡ እዛ ኻብ ምድሪ ሞኣብ እተመልሰት ናእሚ፡ ነቲ ኽፍሊ ምስሪ ኤሊሜሌክ ሓውና፡ ክትሸጦ ደልያ። |