Ruth 4:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን ኣንስቲ ድማ፡ ጎረባብታ፡ ስም ሃባ እሞ፡ ንናእሚ ወዲ ተወልደላ። ንሳቶም ድማ ዖቤድ ኢሎም ሰመይዎ። ኣቦ እሴይ ኣቦ ዳዊት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴቶችም ጎረቤቶችዋ፥ ለኑኃሚን ወንድ ልጅ ተወለደላት እያሉ ስም አወጡለት፣ ስሙንም ኢዮቤድ ብለው ጠሩት። እርሱም የዳዊት አባት የእሴይ አባት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴቶችም ጎረቤቶችዋ፥ ለኑኃሚን ወንድ ልጅ ተወለደላት እያሉ ስም አወጡለት፤ ስሙንም ኢዮቤድ ብለው ጠሩት። እርሱም የዳዊት አባት የእሴይ አባት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጐረቤት ሴቶች ልጁን “ኢዮቤድ” ብለው ስም አወጡለት፤ “ለናዖሚ ወንድ ልጅ ተወለደላት!” እያሉም ለሰው ሁሉ አወሩ። የንጉሥ ዳዊት አባት የሆነውን እሴይን የወለደ ይኸው ኢዮቤድ ነው። የዳዊት የዘር ሐረግ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሾሩዋን ደእያ ማጫ አሳቱ፥ “ኑሃሚው አቱማ ናአይ የለቴዳ” ያጊደ አ ዮቤዳ ሱንድኖ። ዮቤድ ዳዊተ አዉዋ እሰያ የሌዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I shooruwaan de'iyaa mac'c'a asatuu, «Nuhaamiw attuma na'ay yeletteedda» yaagiide Aa Yoobeeda suntseeddino. Yoobeedi Daawite aawuwaa Isseyaa yeleeddawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi gutan diza maccassati, «Nuhaamis attuma nay yelettides» gida; iza sunththaaka Iyoobeede gida. Izi Dawite yelida Isseye aawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ጉታን ዲዛ ማጫሳቲ፥ «ኑሃሚስ ኣቱማ ናይ ዬሌቲዴስ» ጊዳ፤ ኢዛ ሱንካ ኢዮቤዴ ጊዳ። ኢዚ ዳዊቴ ዬሊዳ ኢሴዬ ኣዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሾሮ ማጫሳት፥ “ኑሃምስ አደ ናእ የለትስ” ያግድ እያ ሱንካ ዮበዳ ግዶሶና። ዮበድ ዳዊታ አዋ እሰየ የልዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I shooro maccasati, “Nuhaamis adde na7i yeletis” yaagidi iya sunthaaka Yoobeda gidoosona. Yoobedi Dawita aawa Isseye yelidaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጎረቤቶቿ የሆኑ ሴቶችም፣ “ለኑኃሚን ወንድ ልጅ ተወለደላት” አሉ። ስሙንም ኢዮቤድ ብለው ጠሩት፤ እርሱም የዳዊት አባት የሆነው የእሴይ አባት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጐረቤት ሴቶች ልጁን “ኢዮቤድ” ብለው ስም አወጡለት፤ “ለናዖሚ ወንድ ልጅ ተወለደላት!” እያሉም ለሰው ሁሉ አወሩ። የንጉሥ ዳዊት አባት የሆነውን እሴይን የወለደ ይኸው ኢዮቤድ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ጐረባብታ ኸዓ “ንኑሓሚን ወዲ ተወሊዱላ” ብምባል ኢዮቤድ ኢለን ሰመያኦ። ንሱ ኣቦ እሴይ እዩ፤ እሴይ ከዓ ኣቦ ዳዊት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እተን ጎረባብታ ኸአ፡ ንናእሚ ወዲ ተወሊዱላ፡ ኢለን ስም ኣውጽኣሉ ስሙ ኸአ እዮቤድ ሰመያኦ። ንሱ ኣቦ እሴይ ኣቦ ዳዊት እዩ። |