Ruth 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ቦኣዝ ንሩት ወሰዳ፣ ንሳ ድማ ሰበይቱ ነበረት። ናብኣ ምስ ኣተወ ድማ እግዚኣብሄር ጠነሳ፡ ወዲ ድማ ወለደት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቦዔዝም ሩትን ወሰደ፥ ሚስትም ሆነችው፣ ደረሰባትም፥ እግዚአብሔርም ፅንስ ለጣት፥ ወንድ ልጅም ወለደች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቦዔዝም ሩትን ወሰደ፥ ሚስትም ሆነችው፤ ደረሰባትም፥ እግዚአብሔርም ፅንስ ሰጣት፥ ወንድ ልጅም ወለደች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቦዔዝም ሩትን ወሰደ፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወደ እርሷም ገባ፤ እግዚአብሔርም ፅንስ ሰጣት፥ ወንድ ልጅም ወለደች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳን ኦደ፥ ቦኤዝ ኡሩቶ አኬዳ፤ አዉ ማቻቶ ግዳዱ። መና ጎዳይ እዝዉ ኡሉዋን የሉዋ እምና፥ አቱማ ናኣ የላዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadan ootsiide, Boo'eezi Uruuto akkeedda; Aw machchattio gidaaddu. Med'inaa Goday iziw uluwaan yeluwaa immina, attuma na'aa yelaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Boo7eezey Uruto machcho ekkides; GODAY izis yelo immiin attuma naa yeladus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ቦኤዜይ ኡሩቶ ማቾ ኤኪዴስ፤ ጎዳይ ኢዚስ ዬሎ ኢሚን ኣቱማ ና ዬላዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ ኦድ፥ ቦኤዝ ኡሩቶ ኤክስ እያካ እያዉ ማቾ ግዳሱ። ጎዳይ እዮ ቃንታና መላ ኦን አደ ናአ የላሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka oothidi, Boo7ezi Uruuto ekis iyaka iyaw macho gidasu. Goday iyo qanthatana mela oothin adde na7a yelasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ቦዔዝ ሩትን ወሰዳት፤ ሚስቱም ሆነች። ከዚያም ወደ እርሷ ገባ፤ እግዚአብሔር እንድትፀንስ አደረጋት፤ ወንድ ልጅም ወለደች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ሁኔታ ቦዔዝ ሩትን ሚስት አድርጎ ወደ ቤቱ ወሰዳት፤ በተገናኙም ጊዜ እግዚአብሔር ፀንሳ ወንድ ልጅ እንድትወልድ አደረጋት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ቦኤዝ ንሩት ወሰዳ፤ ንሳውን ሰበይቱ ኾነት። ናብኣውን ኣተወ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ባረኻ እሞ ጠነሰት፤ ወዲውን ወለደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ቦአዝ ንሩት ወሰዳ፡ ንሳውን ሰበይቱ ኾነት። ናብኣ ኸአ አተወ፡ እግዚኣብሄር ድማ ጥንሲ ሀባ። ወዲውን ወለደት። |