Ruth 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቤትካ ድማ ከምታ ታማር ንይሁዳ ዝወለደት ቤት ጴረዝ፡ ካብቲ እግዚኣብሄር ካብዛ ጓል እዚኣ ዚህበካ ዘርኢ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቤትህም እግዚአብሔር ከዚህች ቈንጆ ከሚስጥህ ዘር ትዕማር ለይሁዳ እንደ ወለደች እንደ ፋሬስ ቤት ይሁን አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቤትህም እግዚአብሔር ከዚህች ቈንጆ ከሚሰጥህ ዘር ትዕማር ለይሁዳ እንደ ወለደችው እንደ ፋሬስ ቤት ይሁን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቤትህም ጌታ ከዚህች ቈንጆ ከሚሰጥህ ዘር ትዕማር ለይሁዳ እንደ ወለደች እንደ ፋሬስ ቤት ይሁን” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀ ሎአ ያላጋ ማቻትፐ ነዉ እምያ ዛርያን፥ ትእማራ ይሁዳዉ የሌዳ ፓሬሳ ጎለን ሀኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday ha lo"a yalaga machatippe new immiyaa zariyaan, Ti'imaara Yihudaw yeleedda Paareesa gollen hano» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY ne keeththaa ha lo7o yelaga maccassayfe nees immiza zereththan, Ti7imaara Yuhudas yelida Paareese keeththa asa mala ooththo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኔ ኬ ሃ ሎኦ ዬላጋ ማጫሳይፌ ኔስ ኢሚዛ ዜሬን፥ ቲኢማራ ዩሁዳስ ዬሊዳ ፓሬሴ ኬ ኣሳ ማላ ኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ኬይ፥ ጎዳይ፥ ሀ ናአተ ማጫሴፐ ነዉ እምያ ዘረን ትማራ ይሁዳስ የልዳ ፋረሳ ኬዳ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne keethay, Goday, ha na7atetha maccaseepe new immiya zerethan Timaara Yihudas yelida Faaresa keethada ootho” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ከዚህች ወጣት ሴት በሚሰጥህ ዘር አማካይነት፣ ቤተ ሰብህን ትዕማር ለይሁዳ እንደ ወለደችው እንደ ፋሬስ ቤተ ሰብ ያድርገው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ከዚህች ወጣት ሴት የሚሰጥህን ልጆች ይባርክልህ፤ ቤተሰብህንም ከይሁዳና ከትዕማር እንደተወለደው እንደ ፋሬስ ቤተሰብ ያድርግልህ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ካብዛ ሰበይቲ እዚኣ ዝውለዱ እግዚኣብሄር ይባርኸልካ። ስድራኻ ድማ ኸምቲ ኻብ ይሁዳን ካብ ትእማርን ዝተወልደ ስድራ ፋሬስ ይግበረልካ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ቤትካ ድማ በቲ እግዚኣብሄርስ ካብዛ መሮኣት እዚኣ ዚህበካ ዘርኢ፡ ከም ቤት ፋሬስ፡ እታ ታማር ንይሁዳ ዝወለድትሉ ትኹን በሉ። |