Ruth 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም እቶም ኣብ ኣፍ ደገ ዝነበሩ ህዝብን እቶም ሽማግለታትን ድማ፡ ንሕና መሰኻኽር ኢና። እግዚኣብሄር ነታ ናብ ቤትካ ዝኣተወት ሰበይቲ ከም ራሄልን ከም ልያን ይገብራ፡ ክልቲአን ቤት እስራኤል ዝሰርሓ። ኣብ ኤፍራታ ድማ ጽቡቕ ትገብር ኣብ ቤተልሔም ድማ ትፍለጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በከተማይቱ በር አደባባይም የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ሽማግሌዎቹም፦ እኛ ምስክሮች ነን፣ እግዚአብሔር ይህችን ወደ ቤትህ የምትገባውን ሴት የእስራኤልን ቤት እንደ ሠሩ እንደ ሁለቱ እንደ ራሔልና እንደ ልያ ያድርጋት፣ አንተም በኤፍራታ ባለ ጠጋ ሁን፥ ስምህም በቤተ ልሔም ይጠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በከተማይቱ በር አደባባይም የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ሽማግሌዎቹም። እኛ ምስክሮች ነን፤ እግዚአብሔር ይህችን ወደ ቤትህ የምትገባውን ሴት የእስራኤልን ቤት እንደ ሠሩ እንደ ሁለቱ እንደ ራሔልና እንደ ልያ ያድርጋት፤ አንተም በኤፍራታ ባለ ጠጋ ሁን፥ ስምህም በቤተ ልሔም ይጠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በከተማይቱ በር አደባባይም የነበሩ ሽማግሌዎችና ሌሎችም ሰዎች ሁሉ፦ “እኛ ምስክሮች ነን፥ ጌታ ይህችን ወደ ቤትህ የምትገባውን ሴት የእስራኤልን ቤት እንደ ሠሩ እንደ ሁለቱ፥ እንደ ራሔልና እንደ ልያ ያድርጋት፥ አንተም በኤፍራታ ባለ ጠጋ ሁን፥ ስምህም በቤተልሔም ይጠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፐንገ ጉታራን ደእያ ጭማቱነ አሳይ ኡባይ፥ “ኤ፥ ሀዎ ኑን ማርካ! መና ጎዳይ ሀኖ ነ ሶ ይያ ማቻቶ፥ እስራኤልያ አሳዉ ማይዛ አቶ ግዴዳ ራሄልዳንነ ልያዳን ኦ። ኔንካ ኤፍራታን ዱረ ግዴዳ ነ ሱንይ ቤተሌመን ኤረቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Pengge gutaran de'iyaa c'imatuunne Asay ubbay, «Ee, hawoo nuuni markka! Med'inaa Goday hanno ne soo yiyaa machchattio, Israa'eeliyaa asaw mayza aatto gideedda Raaheelidaaninne Liyadan ootso. Neenikka Efiraatan dure gideedda ne suntsay Beeteleemen eretto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye katamaa penge dubbushan diza cimatinne asay wuri, «Ee, hayssas nuni markka! GODAY hanno neso yida maccassayo, Isra7eele asaas issifeteththan ooththida Eraheeli malanne Liya mala ooththo. Nenikka Efraatan dure as gida; ne sunththi Beeteliheemen eretto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካታማ ፔንጌ ዱቡሻን ዲዛ ጪማቲኔ ኣሳይ ዉሪ፥ «ኤ፥ ሃይሳስ ኑኒ ማርካ! ጎዳይ ሃኖ ኔሶ ዪዳ ማጫሳዮ፥ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢሲፌቴን ኦዳ ኤራሄሊ ማላኔ ሊያ ማላ ኦ። ኔኒካ ኤፍራታን ዱሬ ኣስ ጊዳ፤ ኔ ሱን ቤቴሊሄሜን ኤሬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማ ፐንግያ ዳባባን ደእያ ጭማትነ አሳ ኡባይ፥ “ኤ፥ ሀይሳስ ኑኒ ማርካ! ጎዳይ ሀኖ ነ ኤክያ ማጫስዉ፥ እስራኤለ አሳ ማይዛ አየታ ግድዳ ራሄልዳነ ልያዳ ኦ። ኔንካ ኤፍራታን ዱረ ግዳ፥ ነ ሱንይ ቤተለመን ኤረቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katama pengiya dabaaban de7iya cimatinne asa ubbay, “Ee, haysas nuuni marka! Goday hanno ne ekiya maccasiw, Isra7eele asa mayza aayeta gidida Raheelidanne Liyada ootho. Neenika Efraatan dure gida, ne sunthay Beetelemen ereto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሽማግሌዎቹና በከተማዪቱ በር አደባባይ የነበሩት ሁሉ እንዲህ አሉ፤ “እኛ ምስክሮች ነን፤ እግዚአብሔር ይህችን ወደ ቤትህ የምትገባውን ሴት፣ የእስራኤልን ቤት በአንድነት እንደ ሠሩ እንደ ራሔልና እንደ ልያ ያድርጋት፤ አንተም በኤፍራታ የበረታህ ሁን፤ ስምህም በቤተ ልሔም የተጠራ ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአደባባይ ተቀምጠው የነበሩት ሽማግሌዎችና ሌሎችም ሰዎች እንዲህ አሉ፥ “አዎ፥ እኛ ለዚህ ነገር ምስክሮች ነን፤ እግዚአብሔር ይህችን ሚስትህን ብዙ ልጆችን በመውለድ የያዕቆብን ቤት እንደ መሠረቱት እንደ ራሔልና እንደ ልያ ያድርግልህ፤ እግዚአብሔር በኤፍራታ ያበልጽግህ፤ በቤተልሔምም ዝነኛ ያድርግህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ባይቶ ኣብ ኣፍ ደገ ኸተማ ተቐሚጦም ዝነበሩ ዅሎም ህዝብን ዓበይቲ ዓድን ከዓ፥ “መሰኻኽር ኢና፥ ነዛ ናብ ገዛኻ እትኣቱ ሰበይቲ፥ እግዚኣብሄር ከምተን ብሓደ ኾይነን ንቤት እስራኤል ዝሃነፃ፥ ከም ራሄልን ልያን ይግበራ። ንስኻ ኸዓ ኣብ ኤፍራታ ሃፍታም ኩን፤ ኣብ ቤተ ልሔምውን ስምካ ይፀዋዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ደገ ዝነበሩ ኹሎም ህዝብን እቶም ዓበይትን ከአ፡ ምስክር ኢና፡ ነዛ ናብ ቤትካ እትአቱ ሰበይቲ፡ እግዚኣብሄር፡ አክምተን ክልተ ንቤት እስራኤል ዝሀነጻ፡ ከም ራሄልን ልያን ይግበራ። ኣብ ኤፍራታ ኸኣ ሰልጥን፡ ኣብ ቤትልሄምውን ስሙይ ኩን። |