Ruth 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ንሩት ሞኣባዊት ሰበይቲ ማግሎን ሰበይተይ ክትከውን ገዚአያ፣ ስም ምዉታት ኣብ ርስቱ ከተተንስኣ፣ ስም ምዉታት ካብ ኣሕዋቱን ካብ ኣሕዋቱን ምእንቲ ከይቋረጽ ኣፍ ደገ ስፍራ፥ ሎሚ መሰኻኽር ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም የምዋቹ ስም ከወንድሞቹ መካከል ከአገሩም ደጅ እንዳይጠፋ፥ የምዋቹን ስም በርስቱ ላይ እንዳስነሣ የመሐሎንን ሚስት ሞዓባዊቱን ሩትን ሚስት ትሆነኝ ዘንድ ወሰድሁአት፣ እናንተም ዛሬ ምስክሮች ናችሁ አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም የምዋቹ ስም ከወንድሞቹ መካከል ከአገሩም ደጅ እንዳይጠፋ፥ የምዋቹን ስም በርስቱ ላይ እንዳስነሣ የመሐሎንን ሚስት ሞዓባዊቱን ሩትን ሚስት ትሆነኝ ዘንድ ወሰድሁአት፤ እናንተም ዛሬ ምስክሮች ናችሁ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም የምዋቹ ስም ከወንድሞቹ መካከል ከአገሩም ደጅ እንዳይጠፋ፥ የምዋቹን ስም በርስቱ ላይ እንዳስነሣ የመሐሎንን ሚስት ሞዓባዊቱን ሩትን ሚስት ትሆነኝ ዘንድ ወሰድሁአት፥ እናንተም ዛሬ ምስክሮች ናችሁ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሀይቄዳዋ ሱንይ ኡንቱንቱ ሶ አሳ ሱን ግዶፐ ዎይ ካታማ አሳ ማዝጎባፐ የናዳን፥ አ ሱን አ ላታ ጋድያን ጼስሳናዉ ማእሎና አምአቶ ኡሩቶካ ታን አክያዎ ሀቼ ህንተንቱ ማርካ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay hayk'k'eeddawaa suntsay unttunttu soo asaa suntsaa giddoppe woy katamaa asaa mazggobaappe d'ayennaadan, Aa suntsaa Aa laata gadiyaan s'eesissanaw Ma'iloona am"atto Uruutokka taani akiyaawoo hachche hinttenttu markka» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse hayqqidayssa sunththi isttaso asaa sunththa giddofe woykko katama asaa mazgabaappe dhayontta mala, iza sunththi iza xinxxo gaden xeygettana mala Mo7aabe dere maccassiyo Mahaloone machcho Uruto ta ekkadis; hessaska hach intte markka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሃይቂዳይሳ ሱን ኢስታሶ ኣሳ ሱን ጊዶፌ ዎይኮ ካታማ ኣሳ ማዝጋባፔ ዮንታ ማላ፥ ኢዛ ሱን ኢዛ ጺንጾ ጋዴን ጼይጌታና ማላ ሞኣቤ ዴሬ ማጫሲዮ ማሃሎኔ ማቾ ኡሩቶ ታ ኤካዲስ፤ ሄሳስካ ሃች ኢንቴ ማርካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ሀይቅዳይሳ ሱንይ ኤንታ ሶ አሳ ሱን ግዶፈ ዎይኮ ካታማ አሳ ታይቡዋፐ ዮናዳ እያ ሱን እያ ላታ ጋድያን ፄግሳናዉ ካሰ ማህሎና ማችዉ ኡሩቶካ ታኒ ዎዘይሳስ ሀች ህንተ ኡባይ ማርካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi hayqidaysa sunthay enta soo asaa suntha giddofe woyko katama asaa taybuwape dhayonnaada iya suntha iya laata gadiyan xeegisanaw kase Mahiloona machiw Uruutoka taani wozeysas hachi hinte ubbay marka” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም የሟቹ ስም ከወንድሞቹ መካከልና ከአገሩ ደጅ እንዳይጠፋ፣ የሟቹን ስም በርስቱ ላይ ለማስጠራት የመሐሎን ሚስት የነበረችው ሞዓባዊት ሩትን አግብቼአታለሁ፤ እናንተም ዛሬ ምስክሮች ናችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተጨማሪም የሟቹ የማሕሎን ሚስት ሞአባዊቷ ሩት ሚስቴ ትሆናለች፤ ይህም ንብረቱ ከሟቹ ቤተሰብ እንዳይወጣና የትውልድ ሐረጉም ከወንድሞቹ መካከልና ከሀገሩ አደባባይ እንዳይጠፉ ያደርገዋል፤ ለዚህ ሁሉ ዛሬ እናንተ ምስክሮች ናችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስም እቲ ምዉት ድማ ኻብ ማእኸል ኣሕዋቱን ካብ ዝኽሪ ዓዱን ከይጠፍእ፥ ርስቲ እቲ ምዉት ብስሙ ምእንቲ ኽፅዋዕ ኢለ ንሩት እታ ሞኣባዊት ሰበይቲ ማሕሎን፥ ሰበይተይ ክትኮነኒ ኸም ዝወሰድክዋ ሎሚ ምስክር ኢኹም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ስም እቲ ምውት ካብ ማኣከል ኣሕዋቱን ካብ ደገ ቦታኡን ከይጠፍእ፡ ስም እቲ ምውት ኣብ ርስቱ ከቕውም ኢለ፡ ንሩት፡ እታ ሞኣባዊት ሰበይቲ ማሕሎን፡ ሰበይተይ ክትኮነኒ ኸም ዝዐደግክዋ፡ ሊሚ ምስክር ኢኹም በሎም። |