Ruth 4:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ቦኣዝ ናብ ኣፍ ደገ ደይቡ ኣብኡ ተቐመጠ፤ ንዕኡ ድማ፥ ኣንታ ከምዚ ዝበለ! ንጎኒ ገዲፍካ ኣብዚ ኮፍ በል። ንሱ ድማ ንድሕሪት ተመሊሱ ኮፍ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቦዓዝም ወደ ከተማይቱ በር አደባባይ ወጥቶ በዚያ ተቀመጠ። እነሆም፥ ቦዔዝ ስለ እርሱ ይናገር የነበረው የቅርብ ዘመድ ሲያልፍ ቦዔዝ፦ አንተ ቀርበህ በዚህ ተቀመጥ አለው። እርሱም ቀረብ ብሎ ተቀመጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቦዔዝም ወደ ከተማይቱ በር አደባባይ ወጥቶ በዚያ ተቀመጠ። እነሆም፥ ቦዔዝ ስለ እርሱ ይናገር የነበረው የቅርብ ዘመድ ሲያልፍ ቦዔዝ። አንተ ቀርበህ በዚህ ተቀመጥ አለው። እርሱም ቀረብ ብሎ ተቀመጠ። - አንተ ቀርበህ በዚህ ተቀመጥ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቦዔዝም ወደ ከተማይቱ በር አደባባይ ወጥቶ በዚያ ተቀመጠ። እነሆም፥ ከዚህ በፊት ቦዔዝ ስለ እርሱ የተናገረው የእርሱ የቅርብ ዘመድ ወደዚያው ቦታ መጣ፤ ቦዔዝም ጠርቶ፦ “ወዳጄ ሆይ! ቀረብ በልና አጠገቤ ተቀመጥ” አለው። እርሱም ቀረብ ብሎ ተቀመጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦኤዝ ካታማ ፐንግያ ማታን ደእያ ጉታራ ፑደ ከሲደ፥ ያን ኡቴዳ። እ ኦዴዳ ማታ ዳቡ ያና አ። ቦኤዝ “ታ እሻዉ፥ ሃ ስማደ ሀዋን ኡታ” ያጌዳ። እ ስሚደ ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Boo'eezi katamaa penggiyaa matan de'iyaa gutaraa pude kesiide, yan utteedda. I odeedda mata dabbuu yaanna aad'd'ee. Boo'eezi «Ta ishaw, haa simmaade hawaan utta» yaageedda. I simmiide utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Boo7eezey katamaa penge achchan diza dubbushaa kezidi heen uttides. Izi utti dishin izi kase iza gishshas yootida laata dabboy heera aadhdhizayssa be7idi, «Ta ishawu! Haa simmada hayssan utta» giin addezi simmidi uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቦኤዜይ ካታማ ፔንጌ ኣቻን ዲዛ ዱቡሻ ኬዚዲ ሄን ኡቲዴስ። ኢዚ ኡቲ ዲሺን ኢዚ ካሴ ኢዛ ጊሻስ ዮቲዳ ላታ ዳቦይ ሄራ ኣዛይሳ ቤኢዲ፥ «ታ ኢሻዉ! ሃ ሲማዳ ሃይሳን ኡታ» ጊን ኣዴዚ ሲሚዲ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦኤዝ ፑደ ካታማ ፐንግያ ማታን ደእያ ዳባባን ከይድ ኡትስ። እ ያን ኡትዳሽን ካሰ እ ኦድዳ ማታ ዳቦይ ሄ በሳ ይን፥ ቦኤዝ እያኮ፥ “ላ፥ ሀ ሺቃዳ ሀይሳን ኡታ” ያግስ። እካ፥ ሺቅድ ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Boo7ezi pude katama pengiya matan de7iya dabaaban keyidi uttis. I yan uttidashin kase I odida mata dabboy he bessa yin, Boo7ezi iyako, “La, ha shiiqada haysan utta” yaagis. Ika, shiiqidi uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቦዔዝም ወደ ከተማዪቱ በር አደባባይ ወጥቶ ተቀመጠ፤ እርሱም የመቤዠት ቅድሚያ ያለው የቅርብ ዘመድ በመጣ ጊዜ፣ “ወዳጄ ሆይ፤ ወደዚህ ና፣ አጠገቤም ተቀመጥ” አለው፤ ስለዚህም ሰውየው ሄዶ ተቀመጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቦዔዝ በከተማው በር አጠገብ ወደሚገኘው መሰብሰቢያ አደባባይ ሄዶ ተቀመጠ፤ ከዚህ በፊት ቦዔዝ ስለ እርሱ የተናገረው የአቤሜሌክ የቅርብ ዘመድ ወደዚያው ቦታ መጣ፤ ቦዔዝም በስሙ ጠርቶ “ወንድሜ ሆይ! ወደዚህ መጥተህ አጠገቤ ተቀመጥ” አለው። እርሱም ወደዚያ ሄዶ ተቀመጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቦኤዝ ድማ ናብ ባይቶ ኣብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ኸይዱ ኾፍ በለ። እንሆ ከዓ፥ እቲ ቦኤዝ ብዛዕባኡ ዝተዛረበሉ ናይ ቀረባ ዘመድ ይሓልፍ ነበረ። ንእኡ ድማ ፀዊዑ “ኣግልስ እሞ ቕርብ ኢልካ ኣብዙይ ተቐመጥ” በሎ። ንሱ ኸዓ ቕርብ ኢሉ ተቐመጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቦአዝ ድማ ናብ ደገ እታ ኸተማ ደይቡ ኣብኣ ኾፍ በለ። እንሆ ኸአ፡ እቲ ቦአዝ ብዛዕባኡ እተዛረበሉ ወራሲ ይሐልፍ ነበረ። ንእኡ ስማ፡ ኣታ መን ኢኻ፡ ኣግልስ እሞ ኣብዚ ተቐመጥ፡ በሎ። ንሱ ኸአ ኣግሊሱ ተቐመጠ። |