Ruth 3:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳ ድማ፡ እዘን ሽዱሽተ መለክዒ ስገም ሂቡኒ፤ ከመይሲ፡ ናብ ሓማትካ ጥራሕ ኣይትኺድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ አማትሽ ባዶ እጅሽን አትሂጂ ብሎ ይህን ስድስት መስፈሪያ ገብስ ሰጠኝ አለቻት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ አማትሽ ባዶ እጅሽን አትሂጂ ብሎ ይህን ስድስት መስፈሪያ ገብስ ሰጠኝ አለቻት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ወደ አማትሽ ባዶ እጅሽን አትሂጂ፥ ብሎ ይህን ኻያ ኪሎ ገብስ ሰጠኝ” አለቻት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ነ ቦሎታትኮ መላ ኩሸ ቦፓ’ ጊደ ሀዋ ላታሙ ኪሎ ግራመ ባንጋ እሜዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ne bollotattikko mela kushe booppa› giide hawaa laatamu kiilo giraame banggaa immeedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka, « ‹Ne bolloteyko mela kushe booppa› giidi hayssa 20 kilo bangga taas immides» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ፥ « ‹ኔ ቦሎቴይኮ ሜላ ኩሼ ቦፓ› ጊዲ ሃይሳ 20 ኪሎ ባንጋ ታስ ኢሚዴስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጉጃዳካ፥ “ ‘ነ አዝና አየኮ መላ ኩሸ ቦፓ’ ግድ ሀይሳ ላታሙ ክሎ ግራመ ባንጋ እሚስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gujadaka, “ ‘Ne azina aayeko mela kushe boopa’ gidi haysa laatamu kilo giraame banga immis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀጥላም፣ “ ‘ወደ ዐማትሽ ባዶ እጅሽን አትመለሺ’ በማለት ይህን ስድስት መስፈሪያ ገብስ ሰጠኝ” አለቻት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደግሞም “ወደ ዐማትሽ ባዶ እጅሽን አትሂጂ” ብሎ ይህን ኻያ ኪሎ ገብስ ሰጠኝ አለቻት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ናብ ሓማትኪ ጥራሕ ኢድኪ ኸይትኣትዊ ኢሉ እዝ ዕስራ ኪሎ ዝኸውን ስገም እዙይ ሂቡኒ” ድማ በለት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሓማትኪ ጥራይ ኢድኪ ኸይትአትዊ ኢሉ፡ እዚ ሽድሽተ መስፈር ስገም እዚ ሂቡኒ፡ ድማ በለት።