Ruth 3:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ሓማኣ ምስ መጸት ድማ፡ ጓለይ መን ኢኻ፧ እቲ ሰብኣይ ዝገበረላ ኩሉ ድማ ነገረታ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱም ወደ ከተማይቱ ሄደ። ወደ አማትዋም መጣች፥ አማትዋም፦ ልጄ ሆይ እንዴት ነሽ? አለቻት፣ እርስዋም ሰውዮው ያደረገላትን ሁሉ ነገረቻት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ወደ ከተማይቱ ሄደ። ወደ አማትዋም መጣች፥ አማትዋም። ልጄ ሆይ እንዴት ነሽ? አለቻት፤ እርስዋም ሰውዮው ያደረገላትን ሁሉ ነገረቻት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ አማትዋም በመጣች ጊዜ አማቷ፦ “ልጄ ሆይ እንዴት ነሽ?” አለቻት፥ እርሷም ሰውየው ያደረገላትን ሁሉ ነገረቻት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡሩታ ባረ ቦሎታትኮ ዪና፥ ኑሃማ ኦ፥ “ታ ናተ፥ ነባይ ዋኔዴ?” ያጋደ ኦቻዱ። ብታኒ እዚው ኦዳባ ኡባ ኦዳዱ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Uruuta bare bollotattikko yiina, Nuhaama O, «Ta naatte, nebay waaneedee?» yaagaade oochchaaddu. Bitanii iziw ootseeddabaa ubbaa odaaddu;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Uruta ba bolloteyko biin Nuhaama izo, «Ta nayee ne bida yo7oy waanidee?» ga oychchiin, Uruta Boo7eezey izis ooththidayssa ubbaa yootadus;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡሩታ ባ ቦሎቴይኮ ቢን ኑሃማ ኢዞ፥ «ታ ናዬ ኔ ቢዳ ዮኦይ ዋኒዴ?» ጋ ኦይቺን፥ ኡሩታ ቦኤዜይ ኢዚስ ኦዳይሳ ኡባ ዮታዱስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡሩታ ባ አዝና አየኮ ስማዳ ይን፥ ኑሃማ፥ “ታ ናተ፥ ነ ብዳ አላለይ ዋንዴ?” ያጋዳ ኦይቻሱ። ኡሩታካ ቦኤዝ ኦዳባ ኡባ ኦዳሱ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Uruuta ba azina aayeko simmada yin, Nuhaama, “Ta naate, ne bida allaley waanidee?” yaagada oychasu. Uruutaka Boo7ezi oothidaba ubba odasu;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሩት ወደ ዐማቷ እንደ ተመለሰች፣ ኑኃሚን፣ “ልጄ ሆይ፤ የሄድሽበት ጕዳይ እንዴት ሆነ?” ብላ ጠየቀቻት። ሩትም ቦዔዝ ያደረገላትን ሁሉ ነገረቻት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ዐማትዋም በመጣች ጊዜ ዐማትዋ “ልጄ ሆይ! ያ ጉዳይ እንዴት ሆነልሽ?” አለቻት። ሩትም ቦዔዝ ያደረገላትን ሁሉ ነገረቻት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ሓማታ ምስ መፀት ድማ “ከመይ ኢኺ ጓለይ?” በለታ። ሩት ከዓ እቲ ዅሉ ቦኤዝ ዝገበረላ ነገረታ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ሓማታ ምስ አተወት ድማ፡ ንሳ ከምይ ኢኺ ጓለይ፡ በለታ። ንሳ ኸአ እቲ ሰብኣይ ዝገበረላ ኹሉ ነገረታ።