Ruth 3:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ጓለይ፡ ድኻታት ይኹን ሃብታማት፡ ነቶም ኣጕባዝ ስለ ዘይሰዓብኪ፡ ካብ መጀመርታ ኣብ መወዳእታ ሞገስ ስለ ዝገበርኪ፡ ብእግዚኣብሄር ተባረኽኪ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቦዔዝም አላት፦ ልጄ ሆይ፥ በእግዚአብሔር የተባረክሽ ሁኚ፣ ባለጠጋም ድሀም ብለሽ ጐበዛዝትን አልተከተልሽምና ከፊተኛው ይልቅ በመጨረሻው ጊዜ ቸርነት አድርገሻል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቦዔዝም አላት። ልጄ ሆይ፥ በእግዚአብሔር የተባረክሽ ሁኚ፤ ባለጠጋም ድሀም ብለሽ ጐበዛዝትን አልተከተልሽምና ከፊተኛው ይልቅ በመጨረሻው ጊዜ ቸርነት አድርገሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቦዔዝም አላት፦ “ልጄ ሆይ፥ በጌታ የተባረክሽ ሁኚ፥ ባለ ጠጋ ይሁን ወይም ድሀ፥ ወጣቶችን መርጠሽ መሄድ አልፈለግሽምና ከፊተኛው ይልቅ አሁን ባደረግሽው ታማኝነትን አድርገሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦኤዝ ዛሪደ፥ “ታ ናተ፥ መና ጎዳይ ኔና አንጆ! ሀዌ ነ ኦሻይ ኔን ካሰ ነ ቦሎታትዉ ኦዳ ኬካተፐካ አ፤ ኔን ማንቆ ዎይ ዱረ ግዴዳ ያላጋ አቱማ አሳ ኮያባካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Boo'eezi zaariide, «Ta naatte, Med'inaa Goday neena anjjo! Hawe ne ooshay neeni kase ne bollotattiw ootseedda keekatetsaappekka aad'd'ee; neeni mank'k'o woy dure gideedda yalaga attuma asaa koyabaakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Boo7eezey zaaridi, «Ta nayee, GODAY nena anjjo! Hayssafe kase ne ooththoyssafe ha7i ne ooththoyssi aadhdhees. Dure gidiin woykko manqo yelaga attuma koshshu babeekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቦኤዜይ ዛሪዲ፥ «ታ ናዬ፥ ጎዳይ ኔና ኣንጆ! ሃይሳፌ ካሴ ኔ ኦይሳፌ ሃኢ ኔ ኦይሲ ኣስ። ዱሬ ጊዲን ዎይኮ ማንቆ ዬላጋ ኣቱማ ኮሹ ባቤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦኤዝ ዛሪድ፥ “ታ ናተ፥ ጎዳይ ነና አንጆ! ሀ ኬሀተይ ካሰ ነ ኦዳይሳፈ አስ። ኔኒ ማንቆ ዎይኮ ዱረ ግድዳ ናአተ አደ ኮያባካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Boo7ezi zaaridi, “Ta naate, Goday nena anjo! ha keehatethay kase ne oothidaysafe aadhees. Neeni manqo woyko dure gidida na7atetha adde koyabaaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም መልሶ እንዲህ አላት፤ “ልጄ ሆይ፤ እግዚአብሔር ይባርክሽ፤ ከዚህ በፊት ካደረግሽው ይልቅ ያሁኑ በጎነትሽ ይበልጣል፤ ባለጠጋም ሆነ ድኻ፣ ወጣት ወንድ ፈልገሽ አልሄድሽምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቦዔዝም እንዲህ አላት፤ “ልጄ ሆይ! እግዚአብሔር ይባርክሽ፤ አሁን በምታደርጊው ነገር ከዚህ በፊት ለዐማትሽ ካደረግሽው የሚበልጥ ታማኝነት አሳይተሻል፤ ብትፈልጊ ኖሮ ወደ ሀብታም ወይም ወደ ድኻ ወጣት መሄድ ትችይ ነበር፤ ነገር ግን ይህን ማድረግ አልፈለግሽም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቦኤዝ ከዓ “ኣቲ ጓለይ! ደድሕሪ ሃብታማት ኮነ ድኻታት መናእሰይ ስለ ዘይሰዓብኪ፥ ካብቲ ቐዳማይ ቅንዕናኽስ እቲ ዳሕረዋይ በሊፁ እዩ እሞ፥ እግዚኣብሄር ይባርኽኪ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸአ በላ፡ ኣቲ ጓለይ፡ ንድኻታት ኮነ፡ ንሃብታማት ደድሕሪ መንእሰይ ስለ ዘይሰዐብኪ፡ ካብቲ ቐዳማይ እቲ ዳሕራይ ዚበልጽ ለውሃት ጌርኪ ኢኺ እሞ፡ እግዚኣብሄር ይባርኽኪ። |