Psalms 99:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብ ጽዮን ዓብዪ እዩ። ልዕሊ ዅሉ ህዝቢ ድማ ልዑል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በደ​ስ​ታም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዙ፥ በሐ​ሤ​ትም ወደ ፊቱ ግቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በጽዮን ታላቅ ነው፤ እርሱም በአሕዛብ ሁሉ ላይ ከፍ ከፍ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በጽዮን ታላቅ ነው፥ እርሱም በአሕዛብ ሁሉ ላይ ከፍ ከፍ አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ጽዮነን ዎልቃማ፤ ካዉተ ኡባፐ እ ቁ ቁ ጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday S'iyoonen wolk'k'aama; kawutetsaa ubbaappe I d'ok'k'u d'ok'k'u geedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Xiyoonen gita; kawoteththa ubbaafe izi dhoqqu dhoqqu gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጺዮኔን ጊታ፤ ካዎቴ ኡባፌ ኢዚ ቁ ቁ ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ፅዮነን ግታ፤ ካዎተ ኡባፈ እ ቁ ቁ ግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Xiyoonen gita; kawotethaa ubbaafe I dhoqu dhoqu gis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር በጽዮን ታላቅ ነው፤ ከሕዝቦችም ሁሉ በላይ ከፍ ከፍ ብሏል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በጽዮን ታላቅ ነው፤ በሕዝቦች ሁሉ ላይ ከፍ ከፍ አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣብ ፅዮን ዓብዪ እዩ፤ ንሱ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ኣህዛብ ልዕል ልዕል በለ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣብ ጽዮን ዓብዪ እዩ፡ ኣብ ኲሎም ኣህዛብ ልዑል እዩ።